Bombshell ! MUST WATCH ! ዓብይ አህመድን ከሥልጣን የሚያስወርድ መረጃ ተገኘ
Posted: 18 Sep 2023, 22:01
በበለፅጉት አገር እነደዚህ ዓይነት ማጭበርበር ሥልጣን ማጣትን ብቻ ሳይሆን ወህኒ ቤትም ያስወርዳል :: ዓብይ በ1994 የመጀመሪያውን ዲግሪ አገኘ በ1996 የሁለተኛ ደርጃ ትምህርቱን ጨረሰ ::
የሚያስገርመው ግን ከ7ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ ከ140 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ሕዝብ ውስጥ ዓብይ አህመድን ትምህርት ቤት ውስጥ ያየ አንድም ሰው የለም ::
የሚያስገርመው ግን ከ7ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ ከ140 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ሕዝብ ውስጥ ዓብይ አህመድን ትምህርት ቤት ውስጥ ያየ አንድም ሰው የለም ::
