Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Lovetarik
Member
Posts: 357
Joined: 10 Apr 2018, 00:39

የድል አጥቢያ አርበኞች

Post by Lovetarik » 17 Sep 2023, 13:12

ፋኖ ወደ ድል እየተጠጋ ሲመጣ የድል አጥቢያ አርበኞች ጥምብ እንደሸተተው አሞራ ከየዋሻቸው ወጥተው እራሳቸውን የትግሉ መሪ አድርገው ብቅ ብለዋል።
የመሳይ አካሄድ ምንም አላማረኝም። ሲጀመር ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እንግዳ እያደረገ የሚያቀርባቸው ሁሉ ከዚህ በፊት የኢትዮጵያን ህዝብ ትግል እንዲጨናገፍ ትልቅ አስተዋጽኦ ያደረጉ ወላዋይ ባንዳዎችን ነው። ለአብነት ክህደት አያሌው። ሲቀጥል ደግሞ known intellectual opportunists like Yonas Biru ን ነው። ወይም ቶሮንቶ የሚገኘው ተክለማሪያም የሚባል ስነምግባር የጎደለው ወላዋይ ግለሰብ ነው። ስለዚህ ግለሰብ ብልግና ቶሮንቶ የሚኖሩ ሰዎችን ጠይቁ።

እሁን ትግሉ ፍሬ እያፈራ ባለበት ሰአት በተለያየ አደረጃጀት ድሉን ለመቀራመት የሚደረገው እሩጫ ከድል በሁዋላ ለሚኖረው ስርአት ምስረታን ውስብስብ ያደርገዋል።

እነዚህ opportunists እኛ የፋኖ የፖለቲካ ክንፍ ነን በአሉ ማግስት መንግስት በአፈቀላጤዎቹ በኩል መደራደር እፈልጋለሁ ማሉቱ እነዚህ ሰዎች በመንግስት ሃይሎች እንደሚታገዙ ጥርጣሬን ያጭራል።

ይህንን ከወዲሁ ለመቅጨት እያንዳንዱ የዚህን ትግል ድል አድራጊነት የሚመኝ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ እነዚህን የፖለቲካ ነጋዴዎችን ነቅተንባችሁዋል ሊላቸው ይገባል። እኛ ካልደገፍናቸው የትም አይደርሱም።

Abere
Senior Member
Posts: 12884
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የድል አጥቢያ አርበኞች

Post by Abere » 17 Sep 2023, 13:30


መሳይ መኮንን ከዚህ በፊት ከአብይ አህመድ እግር ስር ድክድክ ማለቱ ሳያንሰው እና በኢትዮጵያ ህዝብ እንደት እንደተጎዳ ሳይገነዘብ ቀርቶ ሳይሆን በድጋሜ ድፍረቱ ይገርመኛል። የሚያቀርባቸው ሰዎች ወያኔዎች እና ኦነጎች ናቸው። በትክክል ለምሳሌ

1) ልደቱ አያሌው ( ጸረ- አማራ ግን ምርጥ ወያኔ )
2) ዮናስ ብሩ ( ምርጥ ኦነግ ። ጸረ-አማራ ጠዋት ማታ ከእስክንድር እራስ ላይ የማይወርድ የአብይ አህመድ የውስጥ ሰው)።

3) ተክለማርያም ( ጸረ-አማራ ፤ ግን ምርጥ ወያኔ) ለወያኔ የጎሳ እና የጎጥ ክልል ህገ-ወጥ ህገመንስት ሽንጡን ገትሮ የሚሰብክ

4) አንዳርጋቸው ጽጌ ( አፋዊ አማራ፤ ልባዊ ኦነግ)። በኢትዮጵያ ላይ ያደረሰውን ስህተት ተረድቶ የፅሞና ጊዜ እንደማድረግ በዚህ አንገብጋቢ ሰአት የአማራን ትግል ለማስጠለፍ በአብይ አህመድ የተላከ ተኩላ ይመስላል።
5ኛ) ሌሎች

በጥቅሉ እነዚህ ሰወች ለምን አሁን ብቅ ብቅ አሉ ለሚለው ሁሉም ሚድያዎች ወይም ዩቲዩቦች የእነርሱ እና በእነርሱ የተቋቋሙ ናቸው። የእነርሱ ሚድያዎች ናቸው። ስለዚህ ፋኖ ወይም የአማራ ህዝባዊ ግንባር የግደታ የእራሱ ሚድያ ይስፈልገዋል - የማንም የፓለቲካ ዝሙተኛ ዱርየ እየወጣ እኔ ፋኖ ነኝ ሊል አይችልም እኔ እወክለዋለሁ ሊል አይችልም። ፋኖ የእራሱ ሚድያ ካላቋቋመ ህዝብ ውዥንብር ይገባል። ትግል ያለ እራሱ ሚድያ ሊሆን አይችልም።

Revelations
Senior Member+
Posts: 34231
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: የድል አጥቢያ አርበኞች

Post by Revelations » 17 Sep 2023, 13:47

On this forum watch what Horus is doing. He's intent on derailing Fano related news and fabricating, supporting anti Fano forces or plotting to steal the work of Fano.

Post Reply