Page 1 of 1
Lidetu has spoken!
Posted: 16 Sep 2023, 16:24
by DefendTheTruth
Please wait, video is loading...
Re: Lidetu has spoken!
Posted: 16 Sep 2023, 16:38
by Abaymado
አና ታሪክን መሰረት ካላረገ ማንም ተነስቶ የማንንም መሬት መያዝ ይችላል ማለት ነው:: አማራ መቀሌን የአማራ ነው ማለት ይችላል:: ሱዳንም ገብቶ ካርቱም የአማራ ነው ማለት ይችላል:: ይህ የማይቆም ጦርነት ያመጣል::
ምን አስበህ አንደሆነ አልገባኝም:: ስለ ወልቃይት ተጨንቀህ አይመስለኝም: ስለ ኦሮምያ አስበህ መሰለኝ::
Re: Lidetu has spoken!
Posted: 16 Sep 2023, 19:55
by Abe Abraham
ልደቱ ወስላታ ስለሆነ ወልቃይት ጠገዴ ሁመራና ራያ የኣማራ ርስት መሆናቸው እያወቀ ትክክለኛው ኣቋም ሊወስድ ኣልፈለገም ። ከወስላታነት በላይ ደሞ በትግሬዎች እንዳይጠላ ይፈራል ።
ወስላታ ልደቱ ሲዋሽ " የወልቃይት ሰዎች ስብጥር ማንነት ኣላቸው " ብሎ ተናገረ ። እውነቱ ይሄ ነው ፥ የወልቃይት ሰዎች ( ቤተ-ሰቦቼ ለረጅም ግዜ እዛ ኖረዋል ። የወልቃይት ጣፋጭ ትግርኛ መሰረቱ ኤርትራ ነው ። ትግራይ ኣይደለም ። ) ኣማራ ናቸው ። እንደሱ ስለሆነ ነው ሰዎቹ ጥያቄኣቸው የማንነት ጥያቄ መሆኑን የሚደጋግሙት ። በዘመነ ወያኔ ሰፋሪ ለመሆን ከትግራይ በወያኔ መሪዎች ተገፋፍቶ ( ቀዋሚ/ፐርማነንት ዲሞግራፍያዊ ለውጥ ለማምጣት ) ከትግራይ ( ቲግራይ ፕሮፐር ) በቦታው የሰፈሩ ትግሬዎች ደሞ ማንነታቸው ትግሬ ነው ።
በወልቃይት " ስብጥር ማንነት " የሚባል ነገር የለም ። በኦሮምያም እንደ ኣብዮት ኣሕመድ ዓሊና የበቀለ ገርባ ልጆች የመሳሰሉ ሰዎች ስለ ማንነታቸው ስትጠይቃቸው ኦሮሞ ነን ነው የሚሉት ።
To be fair to Lidetu ......
መንግስቱ ሃይለ-ማርያም እንዳለው የኣማራ የማንነት ጉዳይ ጠንካራ ስላልሆነ ባሁኑ ግዜ " ወሎ በኦሮምያ ቁጥጥር ቢሆን ምን ኣለበት ...." የሚሉ የ"ኣማራ" ኤሊቶች እንዳሉ መርሳት የለብንም ።
Re: Lidetu has spoken!
Posted: 17 Sep 2023, 15:26
by DefendTheTruth
Abe Abraham wrote: ↑16 Sep 2023, 19:55
ልደቱ ወስላታ ስለሆነ ወልቃይት ጠገዴ ሁመራና ራያ የኣማራ ርስት መሆናቸው እያወቀ ትክክለኛው ኣቋም ሊወስድ ኣልፈለገም ። ከወስላታነት በላይ ደሞ በትግሬዎች እንዳይጠላ ይፈራል ።
....
The ultimate proof of your failure, instead of countering his argument you start to name call him (the route of insult). Pile of an insults will not going to do a tiny job of a counter-argument. A trade mark of the current day Ethiopian mobs.
I am not a fan of Lidetu but in this case he made a persuasive and convincing argument and on that he has scored a point, while you and those in your camp have lost with a knock-out.
Try to learn about how someone could present one's argument, if you care about yourself.