Page 1 of 1

በፋኖ ስም የሚነግዱ ፓርቲዎች እየተፈለፈሉ ነው: አላማቸው ምንድነው? ጠላት አየመጣ ነው

Posted: 16 Sep 2023, 06:27
by Abaymado

የፋኖ መሪዎች አነዚህን የጉሮሮ አጥንቶች በስማችን አትነግዱ ሊሉዋቸው ይገባል::
አኛ የምናቀው አስክንድርንና ሻለቃ ዳዊትን ብቻ ነው: ከዚህ ውጭ ያሉ ሁሉ ትግሉን ለመጥለፍ ወይም ከመንግስት ጋር እየሰሩ ያሉ ሊሆን ይችላል::

ፓርቲዎቹ አውነት የአማራ ትግልን የሚደግፉ ከሆነ:
1 ትግሉ ሜዳ ተገኝተው መሳርያ ያንሱ
2 ለፋኖ ያደረጉትን አስተዋፅኦ በግልፅ ያሳውቁ:: ለምሳሌ ምን ያህል ሚልዮን ብር ለዋናዎቹ ፋኖዎች አስረከቡ?

ይህንን ካላረጉ ከጠላት ተለይተው አይታዩም::