Page 1 of 1

„ራሱን እንኳን መከላከል የማይችል መከላከያ አማራ ክልል መንግስት ሊያቋቁም አይችልም“ ፋኖ መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ

Posted: 11 Sep 2023, 00:35
by free-tembien

Re: „ራሱን እንኳን መከላከል የማይችል መከላከያ አማራ ክልል መንግስት ሊያቋቁም አይችልም“ ፋኖ መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ

Posted: 11 Sep 2023, 00:48
by free-tembien
ቀዳዳው መንግስት ኔትወርክ ዘግቶ የአማራ ክልልን ወደ ቀደመ ሰላም መልሰናል እያለ ቢቀደድም ንጹሃንን ጨፍጫፊው የኦሮሞ ብልጽግና ጦር እንኳን ተላላኪውን መንግስት በአማራ መልሶ ሊያቋቁም ይቅርና ራሱንም መከላከል አልቻለም :lol: :lol: :lol:

ኔትወርክ ዘግቶ መቀደድ ሌላ: መሬት ላይ ህዝብን ገጥሞ ማሸነፍ ሌላ
የአማራ ህዝብ በቃኝ በዚህ አረመኔ የኦሮሙማ ፋሺስት መንግስት አልገዛም ብሏል. አለቀ!
Please wait, video is loading...