Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

free-tembien
Member
Posts: 1702
Joined: 02 Jul 2015, 20:56

Re: „ራሱን እንኳን መከላከል የማይችል መከላከያ አማራ ክልል መንግስት ሊያቋቁም አይችልም“ ፋኖ መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ

Post by free-tembien » 11 Sep 2023, 00:48

ቀዳዳው መንግስት ኔትወርክ ዘግቶ የአማራ ክልልን ወደ ቀደመ ሰላም መልሰናል እያለ ቢቀደድም ንጹሃንን ጨፍጫፊው የኦሮሞ ብልጽግና ጦር እንኳን ተላላኪውን መንግስት በአማራ መልሶ ሊያቋቁም ይቅርና ራሱንም መከላከል አልቻለም :lol: :lol: :lol:

ኔትወርክ ዘግቶ መቀደድ ሌላ: መሬት ላይ ህዝብን ገጥሞ ማሸነፍ ሌላ
የአማራ ህዝብ በቃኝ በዚህ አረመኔ የኦሮሙማ ፋሺስት መንግስት አልገዛም ብሏል. አለቀ!
Please wait, video is loading...

Post Reply