Page 1 of 1

"ፋኖን ፈርተናልና በአዲስ አበባ ትምህርት አይጀመርም" - አዳነች አቤቤ

Posted: 10 Sep 2023, 16:29
by Revelations

Re: "ፋኖን ፈርተናልና በአዲስ አበባ ትምህርት አይጀመርም" - አዳነች አቤቤ

Posted: 10 Sep 2023, 17:24
by Union
ፋኖ የሚባለው መአበል ትምህርት ቤት ውስጥም ገባ? ገና የማይገባበት ስንዝር ቦታ አይኖርም። በየደም ስራቸው ውስጥም ገብቷል። ለዛም ነው የሚይዙትን እና የሚጥሉትን ያሳጣቸው።

ሀጥያት እንደዚህ ነው አሳስቆ መቀመቅ የሚከተው። ህይወት የላቸውም ሞተዋል። ከመቼ ፋኖ መጥቶ የዘረፍኩትን ሀብት እና እየዘረፍኩ የምበላውን ጮማ ይነጥቀኛል። ልሞትም እችላለሁ፣ ወይስ እታሰር ይሆን። መታሰር ይሻለኛል ከሚገሉኝ እያሉ 24 ሰአት ጭንቀት። አይ የነሱ ህይወት ፍፃሜ

Re: "ፋኖን ፈርተናልና በአዲስ አበባ ትምህርት አይጀመርም" - አዳነች አቤቤ

Posted: 10 Sep 2023, 17:39
by Abe Abraham
union wrote:
10 Sep 2023, 17:24
ፋኖ የሚባለው መአበል ትምህርት ቤት ውስጥም ገባ? ገና የማይገባበት ስንዝር ቦታ አይኖርም። በየደም ስራቸው ውስጥም ገብቷል። ለዛም ነው የሚይዙትን እና የሚጥሉትን ያሳጣቸው።

ሀጥያት እንደዚህ ነው አሳስቆ መቀመቅ የሚከተው። ህይወት የላቸውም ሞተዋል። ከመቼ ፋኖ መጥቶ የዘረፍኩትን ሀብት እና እየዘረፍኩ የምበላውን ጮማ ይነጥቀኛል። ልሞትም እችላለሁ፣ ወይስ እታሰር ይሆን። መታሰር ይሻለኛል ከሚገሉኝ እያሉ 24 ሰአት ጭንቀት። አይ የነሱ ህይወት ፍፃሜ

/Towards the end the cook said : " I will tell you where to buy the meat, which tastes like that of Ethiopia,back home." He is right. Not every meat tastes the same. /