ጉቦ ተከፍሎ የልጅህን መርዶ የምትሰማበት ቦት ትግራይ ትባላለች!
Posted: 10 Sep 2023, 05:34
እንኳን ልትተገብረው ልታስበው የሚቀፉ ድርጊቶች ካድሬዎች ወያኔ።
1. ከወርሃዊ እርዳታ ተጠዋሪዎችና ተረጂዎች ላይ መስረቅ፣
2. በጥጋብ ተወጥረው በለኮሱት ጦርነት ላይ እነሱን ለማዳን ለሞቱት ወጣቶች ቤተሰቦች ሞታቸውን ለማርዳት ጉቦ መቀበል፣
3. ሲዋጉ የሞቱትን አባሎቻቸው ሬሳ ቆፍረው በማውጣት፣ የነሱ ያልሆነውን ኢሄ ነው የልጃችሁ ሬሳ በማለት ጉቦ በመቀበል አለም ላይ ተደርጎ የማያውቅ ግፍ እየፈጸሙ ነው።

1. ከወርሃዊ እርዳታ ተጠዋሪዎችና ተረጂዎች ላይ መስረቅ፣
2. በጥጋብ ተወጥረው በለኮሱት ጦርነት ላይ እነሱን ለማዳን ለሞቱት ወጣቶች ቤተሰቦች ሞታቸውን ለማርዳት ጉቦ መቀበል፣
3. ሲዋጉ የሞቱትን አባሎቻቸው ሬሳ ቆፍረው በማውጣት፣ የነሱ ያልሆነውን ኢሄ ነው የልጃችሁ ሬሳ በማለት ጉቦ በመቀበል አለም ላይ ተደርጎ የማያውቅ ግፍ እየፈጸሙ ነው።
