300 ኦሮሙማ ኦነግ በመብረቅ ተገደለ! መብረቅ 7ግዜ እየተመላለሰ እያነደደ ገደላቸው። ምክንያቱም፣
Posted: 01 Sep 2023, 09:22
ምክንያቱም ወደ ንፋስ መውጫ ለመግባት ሲገሰግስ የነበረው አራጅ ኦሮሙማ ሸኔ ዝናብ አላሰነዳ ሲለው መኪናዎቹን አቁሞ ቤተክርስትያን ይጠለላል። ቄሶቹን እና ምእመናኑን እየሰደቡ መደብደብ ጀመሩ። ሁሉም አዝነው ፈጣሪ ፍርድ እንዲሰጥ በሀዘን ወደ ፈጣሪያቸው አለቀሱ።
ዝናቡም ቆመ። ኦሮሙማዎቹ መንገዳቸውን ቀጠሉ። ምንም ሳይርቁ መብረቅ መጣ፣ ጩኸት በረከተ! ህዝቡም ወጣ ዝናብም አልነበረም መብረቅ ግን እየተከታተለ 7 ግዜ ደብድቦና አቃጥሎ ገደላቸው!
አይይይይይ
ደብተራ union*
ዝናቡም ቆመ። ኦሮሙማዎቹ መንገዳቸውን ቀጠሉ። ምንም ሳይርቁ መብረቅ መጣ፣ ጩኸት በረከተ! ህዝቡም ወጣ ዝናብም አልነበረም መብረቅ ግን እየተከታተለ 7 ግዜ ደብድቦና አቃጥሎ ገደላቸው!
አይይይይይ
ደብተራ union*