Page 1 of 1
መቀሌ የእነ ስዩም መስፍን እና ዐባይ ፀሐዬ ለቅሶ ለመድረስ ዐብይ አህመድ የእድር ድንኳን ተጥሎ እየተጠበቀ ነው።
Posted: 31 Aug 2023, 15:26
by Abere
መቀሌ የእነ ስዩም መስፍን እና ዐባይ ፀሐዬ ለቅሶ ለመድረስ ዐብይ አህመድ የእድር ድንኳን ተጥሎ እየተጠበቀ ነው።አጀንዳየ ሙሾ እንደ ጉድ ይወርዳል። ዲያስፓራ ትግራይ ለቅሶውን በቀጥታ ያሰራጫል። ግን አንጀቷ በሃዘን የተጎዳችው የትግሬ እናት ምንም ማስተዛዘኛ ሳታገኝ ከጠባብ የድንጋይ ጎጆ ተደፍታ ትውላለች። አይ መቀሌ አገር ነሽ እና ይንጫጩብሻል።
ከዚሁ ገድሉ - ከዚሁ ኗሪ፤
እንደ ክርስቶስ እንደ ፈጣሪ።
የመቀሌ ጀግንነት እስከዚህ ድረስ ነው።
Re: መቀሌ የእነ ስዩም መስፍን እና ዐባይ ፀሐዬ ለቅሶ ለመድረስ ዐብይ አህመድ የእድር ድንኳን ተጥሎ እየተጠበቀ ነው።
Posted: 31 Aug 2023, 16:38
by Axumezana
ኣርትራዊው፥ ትግረዋይነትን፥ ብትመኘውም፥ አታገኘውም፥፤ ትግረዋይነት፥ ጠላቶቹን፥ ሁለት፥ ጊዜ፥ ያናግራል። ትናንት፥ ትብያ፥ አድርገነዋል፥ ያሉ፥ ዛሬ፥ የትግራይን፥ ህዝብ፥ ፍቅር፥ መልሶ፥ ለማግኘት፥ ደፋ፥ቀና፥ ይላሉ፥ ትናንት፥ የትግራይን፥ራስ፥ እናስደፋዋለን፥ ብለው፥ የሸለሉ፥ ዛሬ፥ ባክህን፥ አብይን፥ለመውጋት፥ ተባበረን፥ ይላሉ፥ ትናንት፥ ትግራይን፥ ለማጥፋት፥ በኢሳያስ፥ የተላኩ፥ የኤርትራ፥ወታደሮች፥ ዛሬ፥ በእየለቱ፥ስደተኛ፥ሆነው፥ በየቀኑ፥ትግራይ፥ ይገባሉ፥ ይጠለላሉ። የትግራይ፥ ህዝብ፥ ችግሩን፥ እንዳመጣጡ፥ እየመከተም፥እየሞተም፥ መብቱን፥ ክልሉን፥ እያስከበረ፥ ነው። ከዙህ፥ ህዝብ፥ መወለድ፥እድል፥ ነው፥ አንተ፥ ግን፥አጥር፥ ላይ፥ሆነህ፥ከመሳደብ፥ ከመናደድና፥ ከመቅናት፥ ውጭ፥ ምንም፥ የምትጨምረው፥ የምትቀንሰው፥ነገር፥ አይኖርም፤
Re: መቀሌ የእነ ስዩም መስፍን እና ዐባይ ፀሐዬ ለቅሶ ለመድረስ ዐብይ አህመድ የእድር ድንኳን ተጥሎ እየተጠበቀ ነው።
Posted: 31 Aug 2023, 16:45
by Wedi
Re: መቀሌ የእነ ስዩም መስፍን እና ዐባይ ፀሐዬ ለቅሶ ለመድረስ ዐብይ አህመድ የእድር ድንኳን ተጥሎ እየተጠበቀ ነው።
Posted: 31 Aug 2023, 16:50
by Abere
ነገር አወቅኩኝ ብለህ ሙተሃል! በመጀመሪያ እንደ ውሻ እያለከለካችሁ አዲስ አበባ የመጣችሁ እናንተ ናችሁ።
ሲስሟት ቀርቶ ሲስቧት እንድሉ እምብየው እምበር ተገዳላይ ብላችሁ ባህላዊ ጭፈራ ስትሞክሩ በደንብ ከተሸነቦጣችሁ በሗላ በጦር አርጩሜ ልክ ገባችሁ።
Axumezana wrote: ↑31 Aug 2023, 16:38
ኣርትራዊው፥ ትግረዋይነትን፥ ብትመኘውም፥ አታገኘውም፥[ hahahahah, Please No, thanks] ትግረዋይነት፥ ጠላቶቹን፥ ሁለት፥ ጊዜ፥ ያናግራል። ትናንት፥ ትብያ፥ አድርገነዋል፥ ያሉ፥ ዛሬ፥ የትግራይን፥ ህዝብ፥ ፍቅር፥ መልሶ፥ ለማግኘት፥ ደፋ፥ቀና፥ ይላሉ፥ ትናንት፥ የትግራይን፥ራስ፥ እናስደፋዋለን፥ ብለው፥ የሸለሉ፥ ዛሬ፥ ባክህን፥ አብይን፥ለመውጋት፥ ተባበረን፥ ይላሉ፥ ትናንት፥ ትግራይን፥ ለማጥፋት፥ በኢሳያስ፥ የተላኩ፥ የኤርትራ፥ወታደሮች፥ ዛሬ፥ በእየለቱ፥ስደተኛ፥ሆነው፥ በየቀኑ፥ትግራይ፥ ይገባሉ፥ ይጠለላሉ። የትግራይ፥ ህዝብ፥ ችግሩን፥ እንዳመጣጡ፥ እየመከተም፥እየሞተም፥ መብቱን፥ ክልሉን፥ እያስከበረ፥ ነው። ከዙህ፥ ህዝብ፥ መወለድ፥እድል፥ ነው፥ አንተ፥ ግን፥አጥር፥ ላይ፥ሆነህ፥ከመሳደብ፥ ከመናደድና፥ ከመቅናት፥ ውጭ፥ ምንም፥ የምትጨምረው፥ የምትቀንሰው፥ነገር፥ አይኖርም፤
Re: መቀሌ የእነ ስዩም መስፍን እና ዐባይ ፀሐዬ ለቅሶ ለመድረስ ዐብይ አህመድ የእድር ድንኳን ተጥሎ እየተጠበቀ ነው።
Posted: 31 Aug 2023, 17:24
by Axumezana
ሁሌም፥ ትግረዋይ፥ ለሰላም፥ ዝግጁ፥ነው፥ ኢሳያስ፥ እንካ፥ ሰላም፥ ከፈለገ፥ አስመራ፥ ሂዶ፥ ለመነጋገርና፥ ይቅር፥ለእግዚአብሔር፥ ለማለት፥ ዝግጁ፥ ነን፥ ሰላም፥ መፈለግ፥ደግሞ፥ ፥የጀግነት፥ መገለጫ፥ ነው። አንተም፥ ጥላቻንና፥ ጦርነትን፥ ትተህ፥ ከትግረዋይ፥ ጋር፥ መታረቅ፥ ትችላለህ። ጨው፥ ለራስህ፥ስትል፥ ጣፍጥ፥ ነው፥ ጉዳዩ።
Re: መቀሌ የእነ ስዩም መስፍን እና ዐባይ ፀሐዬ ለቅሶ ለመድረስ ዐብይ አህመድ የእድር ድንኳን ተጥሎ እየተጠበቀ ነው።
Posted: 31 Aug 2023, 18:00
by ZEMEN
Abere wrote: ↑31 Aug 2023, 16:50
ነገር አወቅኩኝ ብለህ ሙተሃል! በመጀመሪያ እንደ ውሻ እያለከለካችሁ አዲስ አበባ የመጣችሁ እናንተ ናችሁ።
ሲስሟት ቀርቶ ሲስቧት እንድሉ እምብየው እምበር ተገዳላይ ብላችሁ ባህላዊ ጭፈራ ስትሞክሩ በደንብ ከተሸነቦጣችሁ በሗላ በጦር አርጩሜ ልክ ገባችሁ።
Axumezana wrote: ↑31 Aug 2023, 16:38
ኣርትራዊው፥ ትግረዋይነትን፥ ብትመኘውም፥ አታገኘውም፥[ hahahahah, Please No, thanks] ትግረዋይነት፥ ጠላቶቹን፥ ሁለት፥ ጊዜ፥ ያናግራል። ትናንት፥ ትብያ፥ አድርገነዋል፥ ያሉ፥ ዛሬ፥ የትግራይን፥ ህዝብ፥ ፍቅር፥ መልሶ፥ ለማግኘት፥ ደፋ፥ቀና፥ ይላሉ፥ ትናንት፥ የትግራይን፥ራስ፥ እናስደፋዋለን፥ ብለው፥ የሸለሉ፥ ዛሬ፥ ባክህን፥ አብይን፥ለመውጋት፥ ተባበረን፥ ይላሉ፥ ትናንት፥ ትግራይን፥ ለማጥፋት፥ በኢሳያስ፥ የተላኩ፥ የኤርትራ፥ወታደሮች፥ ዛሬ፥ በእየለቱ፥ስደተኛ፥ሆነው፥ በየቀኑ፥ትግራይ፥ ይገባሉ፥ ይጠለላሉ። የትግራይ፥ ህዝብ፥ ችግሩን፥ እንዳመጣጡ፥ እየመከተም፥እየሞተም፥ መብቱን፥ ክልሉን፥ እያስከበረ፥ ነው። ከዙህ፥ ህዝብ፥ መወለድ፥እድል፥ ነው፥ አንተ፥ ግን፥አጥር፥ ላይ፥ሆነህ፥ከመሳደብ፥ ከመናደድና፥ ከመቅናት፥ ውጭ፥ ምንም፥ የምትጨምረው፥ የምትቀንሰው፥ነገር፥ አይኖርም፤
It is funny, When the agame on the offence, they are the warriors of the world and when they get crushed and kicked in the [deleted], it is genocide. Now, the world knows that not only they surrender but lost in the most humiliating way, yet, they still act if they won the war.
Re: መቀሌ የእነ ስዩም መስፍን እና ዐባይ ፀሐዬ ለቅሶ ለመድረስ ዐብይ አህመድ የእድር ድንኳን ተጥሎ እየተጠበቀ ነው።
Posted: 31 Aug 2023, 19:01
by Tiago
አንዳንድ ወያኔዎች አብይ በመቀሌ እዲታገድ ጥያቄ አቅርበዋል።
