Page 1 of 1

ኮለኔሉ እና የብአዴን ባለስልጣናት ባልታወቁ ኃይሎች ተወገድ!!

Posted: 27 Aug 2023, 14:37
by Wedi
በራያቆቦ ያልታወቁ ኃይሎች ልዩ ኦፕሬሽን በመስራት አራት የቆቦ ከተማ አስተዳደርና የራያ ቆቦ ወረዳ ከፍተኛ አመራሮችን እና የስብሰባው ተሳታፊ የነበረ አንድ ኮረኔልን ጨምሮ አስወግደዋል።

ድል ለአማራ ህዝብ!!

:lol: :lol:
Please wait, video is loading...

Re: ኮለኔሉ እና የብአዴን ባለስልጣናት ባልታወቁ ኃይሎች ተወገድ!!

Posted: 27 Aug 2023, 14:53
by Misraq
ቢስሚላህ .......

ብልፅግና ኦህዴድ ነፍስ ውጪ ነፍስ ግቢ ውስጥ ነው ያለው። በየቦታው እንደ ሌጣ ወጥረው እየተረትሩት ነው።