Page 1 of 1

< የሚፈታ ትጥቅ ፤ የሚፈርስ አስተዳደር የለም።> በስሜን ጎንደር ወልቃይት ጠገደ ሰቲት ሁመራ አስተዳደር።

Posted: 24 Aug 2023, 10:56
by Abere
< የሚፈታ ትጥቅ ፤ የሚፈርስ አስተዳደር የለም።> በስሜን ጎንደር ወልቃይት ጠገደ ሰቲት ሁመራ አስተዳደር።

***የተፈናቀለ ህዝብ የለም። አንድም የዞኑ ኗሪ የሆነ ሰላማዊ ሰው አልተፈናቀለም።

**** ኃላፊነት የጎደላቸው የቀድሞው ኢህአድግ ናፋቂዎች ማንነታችንን አስገድደው ሊያስቀይሩን ይፈልጋሉ። አማራነን እንጅ አማራ እንሁን አላልንም። በወንጀል ተፈላጊ ትህነጎች ሊያወሩ ይችላሉ፤ ግን አንዳች ማድረግ አይችሉም።