Masdar to build 500MW of solar capacity in Ethiopia
Posted: 24 Aug 2023, 06:26
ኣገናዕ ዶ/ር ኣብዪ ኣሕመድ ዓሊ! እስቲ በምን ያህል ግዜ ስራው ይጠናቀቃል ደግሞ እናያለን? ሌሎች የቀጠናችን ሃገራት ያላቸው ተመሳሳይ ብረጀክቶችንም በምን ያህል ግዜ ያጠናቅቃሉ ለመገምገም ያግዘናል። ጠልፎ የመጣል ሳይሆን የመተጋገዝና ቅዱስ የሆነ ውድድርን እናበረታታለን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
እንዲህ የልማት ዜና መስማት በርግጥ ያስፈነድቃል . . . ሚተገበር ከሆነ!
Masdar to build 500MW of solar capacity in Ethiopia
The agreement, signed between Masdar and Ethiopia, aims to deliver 500MW of new solar capacity to the country. Image: Masdar
State-owned UAE renewable energy company Masdar has signed an agreement with Ethiopia to build 500MW of new solar capacity in the country.
The agreement was signed by Sheikh Mohammed bin Zayed Al Nahyan, president of the UAE, Sheikh Mansour bin Zayed Al Nahyan, vice-president of the UAE, and Abiy Ahmed Ethiopian prime minister, as part of the UAE leadership’s visit to Ethiopia.
https://www.pv-tech.org/masdar-to-build ... -ethiopia/
እንዲህ የልማት ዜና መስማት በርግጥ ያስፈነድቃል . . . ሚተገበር ከሆነ!