Page 1 of 1

ኡኛ ተጋሩ ካለፉት ሃያ ሰባት አመታት የሥልጣን ዘመናችን ያገኘነው ጥቅም ካለ.....

Posted: 22 Aug 2023, 02:06
by Digital Weyane
ኡኛ ተጋሩ ካለፉት ሃያ ሰባት አመታት የሥልጣን ዘመናችን ያገኘነው ጥቅም ካለ....

ቀዳማዊት እመቤታችን ሱዛን ራይስ ባደረገችልን ከፍተኛ እገዛ ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ተጋሩ ዎገኖቻችን በኤርትራውያን ስም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን አውሮፕላን ተሳፍረው በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት እና ሰሜን አሜሪካ ጡገኝነት በማግኘታቸው እንደ ትልቅ ጥቅም እንቆጥረዋለን።
:roll: :roll: