Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13225
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የአማራ አማፂያኖች ሁለት ዋና ዋና አለማቸዉን ለሕዝቡ ይፋ አደረጉ

Post by DefendTheTruth » 21 Aug 2023, 15:41

በዚህም መሰረት 2 ታላላቅ ግቦቻቸዉ የምከተሉት እንደምሆኑ አስታዉቆዋል።

1 - በአገሪቱ ዉስጥ የምፈለጉ ወንጀለኞችን ወደ ራሳቸዉ በማስጠጋት ከህግ የበላይነት መፈፀም መሸሸግ፣

2 - በድርጅቱ ከላላ ስር በመሾግሾግ ሁሉን አቃፍ የኦሮሞ ጥላቻ ማስፋፋት፣ ኦሮሙማ ላይ ሁሉን አቀፍ የጠነከረ ፕሮፓጋንዳ መንዛት፣ የዘር ማጥፋት እርምጃን ወደ ፊት መግፋት።

እንዚህን ሁለት ነጥቦች ካሳካን፣ ግባቺንን ከሞላ ጎደል እንዳሟላን እንቆጥራልን።

አሻናፊነታችንን በፕሮፓጋንዳችን እነሳካለን።

በሞላላ ራሱ የምመረዉ የአማራ አማፂያኖች።