በቆንዳልቲቲ ጉራጌ በሸኔ በግፍ የተጨፈጨፉት የአማራ ቤተሰብ
ቆንዳልቲቲ አጼ ምኒልክ 3 ግዜ የከተሙባት በዚያን ዘመን ታሪካዊ የነበረች የክስታኔ አገር ሲሆን ዝነኛው ቆንዳሊቲቲ በአለወልድ ገዳም ያለበት ነው። ወያኔ ስልጣን ላይ ሲወጣ ኦነግ በጦር ኃይል ስሙን ወደ ዳጪ የለወጠው አገር ውስጥ ይህ የአንድ አማራ ሙሉ ቤተሰብ በግፍ የተጨፈጨፉት ! የቀን ጉዳይ እንጂ የነዚህ ንጹሃን ደም ይከፈልበታል!