Page 1 of 1

ቀሪ የአባይ ግድብ ጠባቂ የተባሉት የኦነግ ኮማንዶ ግትልትል ጎጃም በር ላይ ከፋኖጋ የመሳሪያ እርክክብ አድርጎው ጨረሱ። በህይወት የተረፈው መሳሪያውን እየጣለ ወደ ወለጋ አቅጣጫ እየሮጠ ነው

Posted: 19 Aug 2023, 16:12
by Union
አያያያያያ

Re: ቀሪ የአባይ ግድብ ጠባቂ የተባሉት የኦነግ ኮማንዶ ግትልትል ጎጃም በር ላይ ከፋኖጋ የመሳሪያ እርክክብ አድርጎው ጨረሱ። በህይወት የተረፈው መሳሪያውን እየጣለ ወደ ወለጋ አቅጣጫ እየሮጠ

Posted: 19 Aug 2023, 16:16
by Union
አይ አባይ ግድብ፣ ፈጣሪ ነው ለካ እስካሁን ሲጠብቅሽ የነበረው

:lol:

በጭባጫ ኦነግ ኦሮሙማ :lol:

Re: ቀሪ የአባይ ግድብ ጠባቂ የተባሉት የኦነግ ኮማንዶ ግትልትል ጎጃም በር ላይ ከፋኖጋ የመሳሪያ እርክክብ አድርጎው ጨረሱ። በህይወት የተረፈው መሳሪያውን እየጣለ ወደ ወለጋ አቅጣጫ እየሮጠ

Posted: 19 Aug 2023, 16:43
by Union
አባይ አከባቢ እንኳን የውጭ ሀይል አንድ ወፍም ያለ እኛ ፍቃድ ዝር አትልም ያለው ኦነግ ኦሮሙማ ማን ነበር :lol:

ግብፅ እኮ ሳውዝ ሱዳንን ብትልክ ኖሮ ኦነግን ደምስሳ ግድቡጋ ትደርስ ነበር። ከዛ ተፈራ ማሞን ድረስልኝ ይለውና እንደለመደው ፋኖ በድጋሚ ነፃ ያወጣዋል ግድቡንም ይከላከላል። The same story over and over!