-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13222
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13222
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ለአቶ አንደርጋቸዉ ፅጌ በዉጪ አገር አቀባባል ለማድረግ የተጠራ ታላቅ ሰልፍ!
ኢትዮጵያ ዉስጥ ወደ ፖለቲካ የምገባዉ ለሁለት አላማዎች ስባል ነዉ በአብዘኛዉ:
- አንድ: ወደ ስልጣን ተጠግቶ ጥቅማ ጥቅም ለመከጀል፣ ከላይ በትሆንም ከታች ሆነህም አንዳንድ ነገር ማትረፍ ትችላለህ እና።
- ሁለት: አገር ዉስጥ የምገኘዉ ጥቅም ብዙም ትርፋማ ከልሆነ ደግሞ የነበርክበትን ቦታ እንደ ማስረጃ ይዘህ ወደ ምዕራቡ አለም በመኮብለል እዛ ጥገኝነትን መጠየቅ፣ እዛ ሆነህ ባዛም በዚህም ብለህ ማጭበርበር አያዳግትም ና
- ሶስት: ከሁለቱም ያጣ ከሆነ ደግሞ፣ ለምሳሌ እንደ አንዳርጋቸዉ ፅጌ ያሉት አንደኛዉ አማራጭ በማጣታቸዉ፣ ሁለተኛዉንም የማይፈልጉበት ሁኔታ ላይ ካሉ ና ብሆንም ደግሞ ወደ መፈርጠጡ ከሄዱ፣ ከጀርባዉ ሌላ ነገር አለ ማለት ነዉ፣ ሌላ ተልዕኮ፣ ተልዕኮ መኖሩን ካወቅን ያ ተልዕኮ ምን እንደሆነ ወደ ፊት እያየን የምንሄድ ይሆናል። stay tuned!
- አንድ: ወደ ስልጣን ተጠግቶ ጥቅማ ጥቅም ለመከጀል፣ ከላይ በትሆንም ከታች ሆነህም አንዳንድ ነገር ማትረፍ ትችላለህ እና።
- ሁለት: አገር ዉስጥ የምገኘዉ ጥቅም ብዙም ትርፋማ ከልሆነ ደግሞ የነበርክበትን ቦታ እንደ ማስረጃ ይዘህ ወደ ምዕራቡ አለም በመኮብለል እዛ ጥገኝነትን መጠየቅ፣ እዛ ሆነህ ባዛም በዚህም ብለህ ማጭበርበር አያዳግትም ና
- ሶስት: ከሁለቱም ያጣ ከሆነ ደግሞ፣ ለምሳሌ እንደ አንዳርጋቸዉ ፅጌ ያሉት አንደኛዉ አማራጭ በማጣታቸዉ፣ ሁለተኛዉንም የማይፈልጉበት ሁኔታ ላይ ካሉ ና ብሆንም ደግሞ ወደ መፈርጠጡ ከሄዱ፣ ከጀርባዉ ሌላ ነገር አለ ማለት ነዉ፣ ሌላ ተልዕኮ፣ ተልዕኮ መኖሩን ካወቅን ያ ተልዕኮ ምን እንደሆነ ወደ ፊት እያየን የምንሄድ ይሆናል። stay tuned!