Page 1 of 1
Public Response from Oromia about Arat Kilo
Posted: 17 Aug 2023, 15:23
by TesfaNews
Re: Arat Kilo Engebalen
Posted: 17 Aug 2023, 15:28
by DefendTheTruth
No, you missed it: it is called አረት-ኪሎቲ ስቱ ኣኔ (you are nearer to Arat-Kilo).
The other side's reply is "we will enter Arat-Kilo on our terms".
አረት-ኪሎቲ ስቱ ኣኔ and "
on our terms" will meet each other somewhere on the road to there.
BTW., there is also an official response, not only public.
አንድ የተከበሩ የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካይ የሆኑ ና በኦሮምኛ ቋንቋ አስተያየተቻዉን የገለፁ ሴት ስናገሩ፣ "ቤተመንግስቱ እንደ ድሮ የገማ የተግማማ ሳይሆን ጥሩ ሽታ ና አዉድ አለዉ፣ ድሮ ግማቱ በዚያ በኩል አያሳልፍም ነበር፣ አሁን ያ ተለዉጦ የምያዉድ ሽታ አግኝቶዋል። ለዘመናት አግማምቶት የሄዱት ደግሞ በአንዴ ብቅ አሉ ና በአቋራጭ እኛ ከልገባንበት ብሎ ጩሃት ማስተጋበት ጀመሩ። ይህ ደግሞ በምንም አይነት ሁኔታ አይሆንም" ብሎ እንቅጩን ተናገሩ።