Page 1 of 1

ኢትዮጵያውስጥ ያአለው ውጥንቅጥ ምንጩ አንድ እና አንድ ነው::

Posted: 17 Aug 2023, 09:23
by Fed_Up
ወያኔ 30 አመት የሰራበት እና አሁን ደግሞ ጥቂት በቀሩት መሪዎቹ እንዲሁም 30 አመት በዘረፋት ቢሊዬንስ ዶላር የውጭ እና የውስጥ ሆዳሞችንእየከፈሉ ነው እየበጠበጡ ያአሉት:: " ኢትዮጵያንእናፈርሳታለን" ብለው ሲዝቱ ከልባቸው አይደለም ማለት ጂልነት ብቻ ሳይሆን ጠልቆ አለማሰብም ጭምር ነው::

የኢትዬጵያ ችግር ምንጩ ትግራይ ሲሆን:: ወያኔ እንዲቀጥል ማድረግ ራስ ላ ጋዝ ነስንሶ ክብሪት እንደ መጫር ማለት ነው::

ችግሩን ለመፍታት ወያኔን ጨርሶ ማጥፋት!!

I am just sayin