Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 17771
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

2ቱ የኢሕአዴግ እናቶች ፋኖን እስካፍንጫው እያስታጠቁት ነው ተባለ

Post by Misraq » 16 Aug 2023, 08:11

.
.
.
ፈርጣጩ ሕወሃት/TDF 750km ፈርጥጦ ፋኖን በመጀመርያው ዙር እንዳስታጠቀው ሲነገር ፈርጣጩ ብልፅግና ኦሕዴድም በተመሳሳይ መሳርያውን ጥሎ በመፈርጠጥ ፋኖ ተኩሶት የማያውቀውን መሳርያ እንዲታጠቅ እያደረገው ነው ተባለ።