Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ከአማራ የድሮውን ጥቃት በስተጀርባ | የእየሩስ Ethio360 ዳግም የፍጅት ጥሪ|

Post by sarcasm » 16 Aug 2023, 07:45

#ድንቁርናችሁ_እንዴት_በዚህ_መጠን_ሞልቶ_ይፈሳል?
-------
ድሮን እኮ መድፍ አይደለም፣ እንዴት በአስተኳሽ ይመራል? ኧረ እፈሩ! ቢያንስ የአለም መሳቂያ ላለመሆን ዜናውን አንሱት! የሚዲያ ሰዎች አይደላችሁም እንዴ? ድሮን እንዴት operate እንደሚደረግ ምንም አታውቁም ማለት ነው?

ድንቁርናችሁ እንዴት በዚህ መጠን ሞልቶ ይፈሳል? ቢያንስ ትንሽ Google ለማድረግ እንዴት ትሰንፋላችሁ! ለማንኛውም በነካ እጃችሁ ከአመት በፊት መቐለ በድሮን ስትደበድብ፣ በከተማዋ የነበረው የድሮን አስተኳሽ ማንነት ንገሩንና እንፋረደው።

[በነገራችን ላይ "አስተኳሽ" ተብሎ በግፍ የተገደለው የትግራይ ተወላጅ፣ በመምህርነት ሙያ የተሰማራ ቤተሰብ መስርቶ ወልዶ ከብዶ በከተማዋ ለረጅም ዘመን የኖረ ሰላማዊ ሰው ነው]
Please wait, video is loading...

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ከአማራ የድሮውን ጥቃት በስተጀርባ | የእየሩስ Ethio360 ዳግም የፍጅት ጥሪ|

Post by sarcasm » 16 Aug 2023, 18:18

Ethio360 is breeding and feeding Amhara ignorance to murder innocent Tigrayans!!!!!


sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ከአማራ የድሮውን ጥቃት በስተጀርባ | የእየሩስ Ethio360 ዳግም የፍጅት ጥሪ|

Post by sarcasm » 17 Aug 2023, 07:49

የአማራ የዘር ፍ*ጅ*ት አቀጣጣዮች ሆይ .. ሰከን በሉ !!

By Finfinne Times


አሁን ደግሞ የአማራ ልሂቃን ሰበባቸው የትግራይ ተወላጆች መረጃ ለመከላከያ በመስጠት አስተኮሱን የምትል ሆናለች። በአማራ ክልል የሚገኙ ኦሮሞና ተጋሩዎች ላይ እርምጃ እንዲወሰድ እየጠየቁም ይገኛሉ የአማራ አክቲቪስቶች ....

ከዚህ በፊት ለTDF መረጃ ይሰጣሉ ብለው ንፁሃን ተጋሩ ላይ የፈፀሙት አይረሳም። በእርግጥ ይህንን ቅስቀሳ የተጠቀሙበት ምክንያት አንድ ጊዜ የእርስ በርስ ጦርነት ከተጀመረ ጉዳዩ ስስ ይሆናል በክተት አዋጁ ለጦርነቱ ያልዘመተው የአማራ ህዝብ ማንነቱን በመንተራስ በጅምላ ለክተት አዋጁ ይወጣል የሚል ብሂል አለው።

ይህ ብሂል በተለያዩ የአማራ ክልል ከተማዎች የሚኖሩ የትግራይና የኦሮሞ ተወላጆች ህይወትን ቀብድ በማስያዝ የሚጀመር ዘመቻ ነው።
መጀመሪያ ጎረቤቱ የሚገኘውን ይገድልና ለጦርነት ዘመቻ ዝግጁ ማድረግ ነው። ይህ የአማራ ልሂቃን በዚህ ሰአት እያቀጣጠሉት ያለው የዘር ፍጅት ቅስቀሳ ነው።
ከመቼ ጀምሮ ነው መሬት ከሚገኝ ሰው መረጃ ወጥቶ የድሮን ጥቃት የሚፈፀመው ?? ንፁሃንን የሌላ ብሔር ተወላጆችን ለማጥቃት ካልሆነ በስተቀር የትኛው ከተማ ነው መረጃ በማግኘት ብቻ ቅኝቱን ለመቆጣጠር የሚቻለው ?? ..

ምንም አይነት የስልክም ሆነ ማንኛውም የግንኙነት ሞገዶች በሌሉበት ገጠሮች ውስጥ በዛ ላይ ተለዋዋጭ በሆነ ወታደራዊ እንቅስቃሴ በተፈፀመ የድሮን እርምጃ በየትኛው አግባብ ነው መረጃ ሊተላለፍ የሚችለው ??

ደን*ቆሮ የአማራ አክቲቪስቶች ይህንን በትክክል ያውቃሉ። የደም ሱስ ስላለባቸው .. የአማራ ብሄርተኝነት ሌላውን በጠላትነት ፈርጆ የሚንቀሳቀስ ስለሆነ .. ያልተሰራ የብሄርተኝነት እንቅስቃሴያቸውን የሚያቀጣጥሉት በደም በመሆኑ ..

ጥፋታቸውን አርመው ከመንቀሳቀስ ይልቅ ሰበቦችን መደርደር ስለሚቀናቸው እንጂ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ መገንዘብ አቅቷቸው አይደለም።
ባሻዬ ሌላው ክልል ላይም እኮ እሳት አለ። የሩዋንዳው የዘር ፍጅት ጥሪ ከተጀመረ ማንም ከእሳቱ ወላፈን ማምለጥ አይችልም። እንደ ሚኒሊክ ዘመን አንዱ ጨፍ*ጫፊ ሌላው ተጨ*ፍጫፊ ሆኖ በዝምታ የሚመለከት ማንም አይኖርም።

በማንነትህ ተደራጅተህ ንፁሃንን ማጥቃት ስትጀምር ሌላው ደግሞ ከነ ጭራሱ ሊያጠፋህ ይነሳል።
ለትርፍራፊ ስልጣንህና የበላይነትህ እንዲተርፍልህ አስበህ የዘር ፍጅት ቅስቀሳ ማቀጣጠልን መፍትሔ አድርገህ ከተንቀሳቀስክ አይደለም የምትሮጥለት ግርግር ቀርቶ አንተም ለመትረፍህ ዋስትና የለህም። የአማራ አክቲቪስቶች ሆይ ሰከን በሉ !!
.

Please wait, video is loading...

Post Reply