አስቂኝ ገጠመኞች
Posted: 15 Aug 2023, 07:57
አንዳንድ ነገሮች ሳትወድ ያስቁሃል፣ እንደዚህ አይነት ጉዳይ እኔንም ዛሬ አጋጥሞኛል።
አንድ የተከበሩ የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካይ የሆኑ ና በኦሮምኛ ቋንቋ አስተያየተቻዉን የገለፁ ሴት ስናገሩ፣ "ቤተመንግስቱ እንደ ድሮ የገማ የተግማማ ሳይሆን ጥሩ ሽታ ና አዉድ አለዉ፣ ድሮ ግማቱ በዚያ በኩል አያሳልፍም ነበር፣ አሁን ያ ተለዉጦ የምያዉድ ሽታ አግኝቶዋል። ለዘመናት አግማምቶት የሄዱት ደግሞ በአንዴ ብቅ አሉ ና በአቋራጭ እኛ ከልገባንበት ብሎ ጩሃት ማስተጋበት ጀመሩ። ይህ ደግሞ በምንም አይነት ሁኔታ አይሆንም" ብሎ እንቅጩን ተናገሩ።
በርግጥ በቦታዉ ተግኝቼ ሁኔታዉን ያየ ሰዉ፣ በጣም አስቆኛል። በቤተመንግስቱ ቅጥር ጊቢ ዙሪያ ተገኝቼ ቦታዉ የአንድ መንግስት ግቢ ሳይሆን ቆሼ የምባል አይነት ቦታ እንደነበር በደንብ አይቼአላሁ።
የሳቀኝም ለዚህ ነዉ። የት ነበሩ ቤተመንግስቱ ለኛ ይገባናል ና መግማማት የለበትም ማለት ያቃታቸዉ??
ኦሮሞ ወርዶም፣ ወጥቶም ማሳመን የምችል ህበረተሰብ ነዉ፣ ሌሎቹ ደግሞ ተከብሮም ክብር አይወድላቸዉም፣ መሰለኝ።
አንድ የተከበሩ የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካይ የሆኑ ና በኦሮምኛ ቋንቋ አስተያየተቻዉን የገለፁ ሴት ስናገሩ፣ "ቤተመንግስቱ እንደ ድሮ የገማ የተግማማ ሳይሆን ጥሩ ሽታ ና አዉድ አለዉ፣ ድሮ ግማቱ በዚያ በኩል አያሳልፍም ነበር፣ አሁን ያ ተለዉጦ የምያዉድ ሽታ አግኝቶዋል። ለዘመናት አግማምቶት የሄዱት ደግሞ በአንዴ ብቅ አሉ ና በአቋራጭ እኛ ከልገባንበት ብሎ ጩሃት ማስተጋበት ጀመሩ። ይህ ደግሞ በምንም አይነት ሁኔታ አይሆንም" ብሎ እንቅጩን ተናገሩ።
በርግጥ በቦታዉ ተግኝቼ ሁኔታዉን ያየ ሰዉ፣ በጣም አስቆኛል። በቤተመንግስቱ ቅጥር ጊቢ ዙሪያ ተገኝቼ ቦታዉ የአንድ መንግስት ግቢ ሳይሆን ቆሼ የምባል አይነት ቦታ እንደነበር በደንብ አይቼአላሁ።
የሳቀኝም ለዚህ ነዉ። የት ነበሩ ቤተመንግስቱ ለኛ ይገባናል ና መግማማት የለበትም ማለት ያቃታቸዉ??
ኦሮሞ ወርዶም፣ ወጥቶም ማሳመን የምችል ህበረተሰብ ነዉ፣ ሌሎቹ ደግሞ ተከብሮም ክብር አይወድላቸዉም፣ መሰለኝ።