እንደብረት ቀጥ ብለህ ቁም ፤ እንደብረት ጠንክር ፡
Posted: 14 Aug 2023, 20:58
ይህ የጉንጭ አልፊዎች የወሬ መውቂያ ማሳ አይደለም ፤ ይህ የቆምጫጫ ወንድ የክተት ጥሪ ነው ፤
በቆራጥ የአማራ ልጆች ትግልና መስዋእትነት ትግሉ እዚህ ደረጃ ላይ ደርሷል
ትግሉ ገና ተጀመረ እንጂ አልተቋጨም
አንድ ስንዝር እንኳን ወደኋላ ማለት ያጠፋሀል
ለአንድ ደቂቃ እንኳን ወደፊት ከመገስገስ መቆም አንችልም ፤ ስለዚህ ወጥር አማራ
አምስትም ፤አስራ አምስትም ፤ መቶ አምስትም ፤ አንድሺህ አምስትም ተደራጅ ፤ የራስህን መሪ ከራስህ ምረጥ ፤ ይህ የመኖር ወይም አለመኖር ጥያቄ ስለሆነ ፤
ትግላችን ሙሉ የስርአት ለውጥ እስኪመጣ ይቀጥላል
በቆራጥ የአማራ ልጆች ትግልና መስዋእትነት ትግሉ እዚህ ደረጃ ላይ ደርሷል
ትግሉ ገና ተጀመረ እንጂ አልተቋጨም
አንድ ስንዝር እንኳን ወደኋላ ማለት ያጠፋሀል
ለአንድ ደቂቃ እንኳን ወደፊት ከመገስገስ መቆም አንችልም ፤ ስለዚህ ወጥር አማራ
አምስትም ፤አስራ አምስትም ፤ መቶ አምስትም ፤ አንድሺህ አምስትም ተደራጅ ፤ የራስህን መሪ ከራስህ ምረጥ ፤ ይህ የመኖር ወይም አለመኖር ጥያቄ ስለሆነ ፤
ትግላችን ሙሉ የስርአት ለውጥ እስኪመጣ ይቀጥላል