Drone Strike Continues in Amhara Region
Posted: 14 Aug 2023, 10:42
Ethiopia : Many civilians killed in Govt Drone attack in Amhara Region
በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተሰላም ከተማ እምብርት ላይ ተፈጸመ በተባለ የድሮን ጥቃት በትንሹ 30 ሰዎች ሳይገደሉ እንዳልቀሩ ከከተማዋ ነዋሪዎችና ከሆስፒታል ምንጮች ሰምተናል፤ የፍኖተ ሰላሙን የድሮን ድብደባ በተመለከተ ዝርዝር መረጃውን ከዚህ ያገኙታል።
https://minilik-salsawi.blogspot.com/20 ... -govt.html
....
በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተሰላም ከተማ እምብርት ላይ ተፈጸመ በተባለ የድሮን ጥቃት በትንሹ 30 ሰዎች ሳይገደሉ እንዳልቀሩ ከከተማዋ ነዋሪዎችና ከሆስፒታል ምንጮች ሰምተናል፤ የፍኖተ ሰላሙን የድሮን ድብደባ በተመለከተ ዝርዝር መረጃውን ከዚህ ያገኙታል።
https://minilik-salsawi.blogspot.com/20 ... -govt.html
....