Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 11651
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

Drone Strike Continues in Amhara Region

Post by MINILIK SALSAWI » 14 Aug 2023, 10:42

Ethiopia : Many civilians killed in Govt Drone attack in Amhara Region

በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተሰላም ከተማ እምብርት ላይ ተፈጸመ በተባለ የድሮን ጥቃት በትንሹ 30 ሰዎች ሳይገደሉ እንዳልቀሩ ከከተማዋ ነዋሪዎችና ከሆስፒታል ምንጮች ሰምተናል፤ የፍኖተ ሰላሙን የድሮን ድብደባ በተመለከተ ዝርዝር መረጃውን ከዚህ ያገኙታል።

https://minilik-salsawi.blogspot.com/20 ... -govt.html

....