በ ኢትዮጵያ ታሪክ የክልሉን የሞግዚት አስተዳደር በ አንድ ሳምንት ፈጣን ጦርነት የደረመሰ የ አማራ ፋኖ ብቻ ነው!
Posted: 10 Aug 2023, 20:13
በ አስደናቂ ድል የታጀበው የፋኖ ቅፅበታዊ ወታደራዊ ገድል፥ከገዢው ወሮበላ ጀምሮ እስከ መራር የ ኢትዮጵያ ጠላቶች፥ እንደ ክስተት ተቆጥሯል። የዘመናትን መንግስታዊ ግፍ እና በደል ተሸክሞ የኖረ ህዝብ በቃኝ ብሎ ተነስቷል። ግፈኞችም ህዝብ በጅምላ በመፍጀት መንበራቸውን የሚያስከብሩ መስሏቸው ፥ በቀቢፀ-ተስፋ እየተንጠራወዙ ይገኛል።
ክዚህ በሁዋላ የብሄር ፖለቲካ ነጋዴው ትርፉን መሰብሰብ ሳይሆን ኪሳራውን እያባዛ ለትንሽ ጊዜ ይንደፋደፋል። የ ፋኖ ትግል ዛሬ ለሊሎችም ነፃነት ናፋቂዎች ፋናወጊ እየሆነ ነው። አይደፈሬ ይመስል የነበረው የ ኦህዴድ መንግስት ፥ አለም አያየው ብትንትኑ እየወጣ ነው።
ዛሬ በ አርባምንጭ የተጀመረው ህዝባዊ ተቃውሞ፥ በሃዲያ የተነሳው ቁጣ፥ በከንባታ የገነገነው ፥ ትገል፥ በጉራጌ የተነሳው ፍትሃዊ ጥያቄ ፥ መልስ ይሚያገኘው፥ በተቀናጀ ትግል ነው። ለዚህም ትግል ፋኖ ትልቁን ሽክም የማቃለሉን ጉዞ በብቃት ጀምሮታል።
ኦነጋዊው መንግስት እያጣጣረ፥ እርስ በርሱ እየተናከሰ፥ መሰረታዊ የሆኑ የሃገር ጥያቈን የመመለስ አቅም የሌለው የህሊና ቢስ ሌቦች ስብስብ መሆኑን በገሃድ ታይቷል። ይህ ዘረኛ ቡድን ፥ ህዝብ እየበደለ ፥ ሃገር እያፈረሰ ፥ የራሱን የማይጠረቃ ሆድ እየሞላ ሊኖር አይፈቀድልትም።
የፋኖ ትግል ይሚቋጨው ፥ ከተበደሉት የኢትዮጵያ ልጆች ጋር በመሆን የዘረኛውን አገዛዝ አስወግዶ ሁሉን አቀፍ መንግስት ሲቋቋም ብቻ ነው።
ክዚህ በሁዋላ የብሄር ፖለቲካ ነጋዴው ትርፉን መሰብሰብ ሳይሆን ኪሳራውን እያባዛ ለትንሽ ጊዜ ይንደፋደፋል። የ ፋኖ ትግል ዛሬ ለሊሎችም ነፃነት ናፋቂዎች ፋናወጊ እየሆነ ነው። አይደፈሬ ይመስል የነበረው የ ኦህዴድ መንግስት ፥ አለም አያየው ብትንትኑ እየወጣ ነው።
ዛሬ በ አርባምንጭ የተጀመረው ህዝባዊ ተቃውሞ፥ በሃዲያ የተነሳው ቁጣ፥ በከንባታ የገነገነው ፥ ትገል፥ በጉራጌ የተነሳው ፍትሃዊ ጥያቄ ፥ መልስ ይሚያገኘው፥ በተቀናጀ ትግል ነው። ለዚህም ትግል ፋኖ ትልቁን ሽክም የማቃለሉን ጉዞ በብቃት ጀምሮታል።
ኦነጋዊው መንግስት እያጣጣረ፥ እርስ በርሱ እየተናከሰ፥ መሰረታዊ የሆኑ የሃገር ጥያቈን የመመለስ አቅም የሌለው የህሊና ቢስ ሌቦች ስብስብ መሆኑን በገሃድ ታይቷል። ይህ ዘረኛ ቡድን ፥ ህዝብ እየበደለ ፥ ሃገር እያፈረሰ ፥ የራሱን የማይጠረቃ ሆድ እየሞላ ሊኖር አይፈቀድልትም።
የፋኖ ትግል ይሚቋጨው ፥ ከተበደሉት የኢትዮጵያ ልጆች ጋር በመሆን የዘረኛውን አገዛዝ አስወግዶ ሁሉን አቀፍ መንግስት ሲቋቋም ብቻ ነው።

