Page 1 of 1
አበራ፤ ይህን ጉዳይ ምን ትላለህ? እርምጃ ተወስዶበታል ይሉናል
Posted: 09 Aug 2023, 12:50
by DefendTheTruth
ወደ ወለጋ ተሰዶዋል የተባለዉ ቤአድን ተመልሶ ጉድ አመጣ።
Re: አበራ፤ ይህን ጉዳይ ምን ትላለህ? እርምጃ ተወስዶበታል ይሉናል
Posted: 09 Aug 2023, 13:04
by DefendTheTruth
አቶ ተመስገን ጥሩነህ ጉደኛ ሰዉ ነዉ፣ ስመቱት ሌላዉን ጎኑን ይሰጥ ና ዝም፣ ስ ሰድቡት እንደልሰማ ሆኖ ፀጥ ይላል፣ አሁን ደግሞ መጥቶ በሶስት ቀን ዉስጥ ፀጥ ረጭ ያደርጋል፡፣
Re: አበራ፤ ይህን ጉዳይ ምን ትላለህ? እርምጃ ተወስዶበታል ይሉናል
Posted: 09 Aug 2023, 13:52
by Educator
Re: አበራ፤ ይህን ጉዳይ ምን ትላለህ? እርምጃ ተወስዶበታል ይሉናል
Posted: 09 Aug 2023, 14:16
by Abere
DDT,
አሚኮ ክፉኛ ተሞከረ። ሦስት ቀን ሙሉ ትንፋሹ ተቆረጦ አሁን ደግሞ ትንፋሹን ላለመነጠቅ ምን አስተማማኝ ነገር አለ? ለመሆኑ ትንፋሹን ለማስቀጠል ስንት ሺ የ"መከላከያ" ሰራዊት ትንፋሻቸውን እስከወዳኛው ተነጠቁ? ለስንት ጊዜ በስንት ሺ ወታደር ሲጠበቅ ይኖራል? የአሚኮ ጉዳይ የገደል ላይ እንቅልፍ ነው። I hear about 12,000 ENDF members were in Bahir Dar nearly 10,000 are rendered useless
አማራ ፋኖ የመከላከያን ጉልበት በበቂ ሁኔታ ፈትሾታል ፋኖ ተገዳዳሪ ብቻ ሳይሆን አሻናፊ መሆኑን አረጋግጧል።