የኦሮሙማ ወታደራዊ አገዛዝ ፍርስርሱ እየወጣ በኢዜማና ምክክር ኮሚሽን አይድንም
Posted: 08 Aug 2023, 10:16
ለምን?
(1) የምክክር ኮሚሽን የጥቂት ሰዎች ደሞዝ ምንጭ ያቢይ አህመድ አሻንጉሊት ነው።
(2) ኢዜማ የብርሃኑ ግል ሃብት ያቢይ አህመድ አግር አጣቢ ነው ። ባማራ ላይ ጦር ሲታወጅ ስልጣን አስረክቦ ከስብሰባ ያለወጣ ዛሬ ሳያፍር ድርድር ያወራል።
(3) ድርድር ድርድር ድርድር የኦሮሞ ገነንነት ከመውደቅ ለማዳን የሚድረግ ሩጫ ነው
(4) ድርድር የሚደረገው በሽግግር መንግስውት ስር ነው ፣ አሁን መሆን ያለበት የሽግግር የአደራ አደራዳሪ መንግስት እንደ ዛሬ እንደ ነጋ ማቋቋም ነው
(5) ካቢኔው ባስቸኳይ ስራ ይልቀቅ
(6) ፓርላማው ባስቸኳይ መበተን አለበት
ለምን? ለምን?
(1) ከፈተኛ የጦር ጄኔራል ለደሬ ነውስ እንደ ነገረው በዚች ሰዓት ሚሊታሪው እዙ ሁሉ ተበጣጥሶ መከላከያ የሚባል ነገር እንደ ሌለና በማንኛው ቀን ወታደሩ እርስ በስሩ ዉጊያ እንደ ሚጀምር አረጋግጧል
(2) ሚሊታሪ ከፈረሰ በኋል በልስጣን የቆየ ዲክታተር በታሪክ የለም ።
(3) የአማራ ከተሞችን በድሮናን ጄት መደብደብ ኦርሙማ አማራና ደቡብን በረሃ ለማድረግ ያለሙት ህልም ነው ። ጣሊያን ያን አድርጓል ።
(4) ኦሮሙማ ያማራና ቀጥሎ የደቡብ ከተሞች ቢደመስ ነገ የሱ ተራ ይሆናል፣ አይቀሬ ነው።
ስለሆነም ...
ፋኖ ትግሉን አስፍቶ አገር አቀፍ ግምባር የሚያደራጅ ግብረ ኃይል ዛሬ ነገ ሳይ ማቋቋም የግድ ይለዋል ። ከተሞችን ከውድመት የሚያተርፈው አንዱ መሳሪያ ይህን ትግል እራሱ ወረሙማ ቤት ውስጥ ማስገባት ነው።
ለውጥ ፍጹም ነው! ሁሉ ነገር ይለወጣል ! ዛሬ ሰላም አለኝ ብሎ ሌሎችን የሚወረው ኦሮሙማ ነገ የሱ ዕጣ ይመጣል !
ድል ላማራ ድል ለኢትዮጵያ!
(1) የምክክር ኮሚሽን የጥቂት ሰዎች ደሞዝ ምንጭ ያቢይ አህመድ አሻንጉሊት ነው።
(2) ኢዜማ የብርሃኑ ግል ሃብት ያቢይ አህመድ አግር አጣቢ ነው ። ባማራ ላይ ጦር ሲታወጅ ስልጣን አስረክቦ ከስብሰባ ያለወጣ ዛሬ ሳያፍር ድርድር ያወራል።
(3) ድርድር ድርድር ድርድር የኦሮሞ ገነንነት ከመውደቅ ለማዳን የሚድረግ ሩጫ ነው
(4) ድርድር የሚደረገው በሽግግር መንግስውት ስር ነው ፣ አሁን መሆን ያለበት የሽግግር የአደራ አደራዳሪ መንግስት እንደ ዛሬ እንደ ነጋ ማቋቋም ነው
(5) ካቢኔው ባስቸኳይ ስራ ይልቀቅ
(6) ፓርላማው ባስቸኳይ መበተን አለበት
ለምን? ለምን?
(1) ከፈተኛ የጦር ጄኔራል ለደሬ ነውስ እንደ ነገረው በዚች ሰዓት ሚሊታሪው እዙ ሁሉ ተበጣጥሶ መከላከያ የሚባል ነገር እንደ ሌለና በማንኛው ቀን ወታደሩ እርስ በስሩ ዉጊያ እንደ ሚጀምር አረጋግጧል
(2) ሚሊታሪ ከፈረሰ በኋል በልስጣን የቆየ ዲክታተር በታሪክ የለም ።
(3) የአማራ ከተሞችን በድሮናን ጄት መደብደብ ኦርሙማ አማራና ደቡብን በረሃ ለማድረግ ያለሙት ህልም ነው ። ጣሊያን ያን አድርጓል ።
(4) ኦሮሙማ ያማራና ቀጥሎ የደቡብ ከተሞች ቢደመስ ነገ የሱ ተራ ይሆናል፣ አይቀሬ ነው።
ስለሆነም ...
ፋኖ ትግሉን አስፍቶ አገር አቀፍ ግምባር የሚያደራጅ ግብረ ኃይል ዛሬ ነገ ሳይ ማቋቋም የግድ ይለዋል ። ከተሞችን ከውድመት የሚያተርፈው አንዱ መሳሪያ ይህን ትግል እራሱ ወረሙማ ቤት ውስጥ ማስገባት ነው።
ለውጥ ፍጹም ነው! ሁሉ ነገር ይለወጣል ! ዛሬ ሰላም አለኝ ብሎ ሌሎችን የሚወረው ኦሮሙማ ነገ የሱ ዕጣ ይመጣል !
ድል ላማራ ድል ለኢትዮጵያ!