Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 42699
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የጉራጌው ዘርማ ከፋኖጋ እያደረገ ስላለው ትግል መግለጫ አወጣ። አይ ጣጣው ኦሮሙማው!

Post by Horus » 08 Aug 2023, 01:12

union,
ይቺን አጭር ስንኝ ዛሬ ጥዋት ለኢትዮጵያ ፋኖ የቋጠርኩት ነው ። እስቲ ቅኔውን ፍታው ።

ፋኖ ተሰማራ ፋኖ ተሰማራ
እንደነ አባገስጥ እንደነጎመራ
በዘቢደር ግባ በግቤ በጉራ
ከጋዘኞቹ ጋር በጋሞቹ ጎራ!

Union

Re: የጉራጌው ዘርማ ከፋኖጋ እያደረገ ስላለው ትግል መግለጫ አወጣ። አይ ጣጣው ኦሮሙማው!

Post by Union » 08 Aug 2023, 02:50

ከተከላካዮችህ ከነ ጉራጌጋ፣ በጉራጌ አድርገህ ከደቡቦች ጋራ አፋፋም ትግሉን እንደ እነ አባገድፅ። ፋኖ ተሰማራ

Horus wrote:
08 Aug 2023, 01:12
union,
ይቺን አጭር ስንኝ ዛሬ ጥዋት ለኢትዮጵያ ፋኖ የቋጠርኩት ነው ። እስቲ ቅኔውን ፍታው ።

ፋኖ ተሰማራ ፋኖ ተሰማራ
እንደነ አባገስጥ እንደነጎመራ
በዘቢደር ግባ በግቤ በጉራ
ከጋዘኞቹ ጋር በጋሞቹ ጎራ!

Horus
Senior Member+
Posts: 42699
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የጉራጌው ዘርማ ከፋኖጋ እያደረገ ስላለው ትግል መግለጫ አወጣ። አይ ጣጣው ኦሮሙማው!

Post by Horus » 08 Aug 2023, 03:11

union wrote:
08 Aug 2023, 02:50
ከተከላካዮችህ ከነ ጉራጌጋ፣ በጉራጌ አድርገህ ከደቡቦች ጋራ አፋፋም ትግሉን እንደ እነ አባገድፅ። ፋኖ ተሰማራ

Horus wrote:
08 Aug 2023, 01:12
union,
ይቺን አጭር ስንኝ ዛሬ ጥዋት ለኢትዮጵያ ፋኖ የቋጠርኩት ነው ። እስቲ ቅኔውን ፍታው ።

ፋኖ ተሰማራ ፋኖ ተሰማራ
እንደነ አባገስጥ እንደነጎመራ
በዘቢደር ግባ በግቤ በጉራ
ከጋዘኞቹ ጋር በጋሞቹ ጎራ!
በሙሉ መች ፈታሃው?
አንዱ ' ፋኖ ተሰማራ' ፋኖ ዝመት ነው። ሌላው 'ፋኖ ተሰማራ' ስፋ ውረድ ደቡብ ዘልቅ ፣ የኢትዮጵያ ፋኖ ሁን ነው የሚለው ፤
'እንደነ አባገስጥ' የአድዋዎቹ ናቸው ፣ 'እንደነ ጎመራ ' በረከተ መርገምን የጻፈ ጎመራው ነው፣ የኢትዮጵያ ተማሪ ንቅናቄን ፈጠረ የሚባለው ግጥም ነው
'በዘቢደር ግባ' ዘቢደር ያላቁ የጉራጌ ተራራና ዋሻ የዘመናት አርበኞች ምሽግ እና ፤በግቤ በጉራ' በጉራጌ ግቤ በረሃ ግባ ማለት ነው
'ከጋዘኞቹ ጋር' ከጦረኞቹ ጋር ማለት ነው ። በጋሞቹ ጎራ፣ የጋሞ ጦረኞች (ለጃጅም ጦርና ትላልቅ ጋሻ ነው ያላቸው ።

ይህ ለነዘርማ ለነጋሞ ፋኖዎች የተቋጠረ ስንኝ ነው ።

Union

Re: የጉራጌው ዘርማ ከፋኖጋ እያደረገ ስላለው ትግል መግለጫ አወጣ። አይ ጣጣው ኦሮሙማው!

Post by Union » 08 Aug 2023, 10:37

ስለ በረከተ መርገም አላውቅም ነበር። ሌላውን አውጥቼዋለሁን።

እስቲ ስለ በረከተ መርገም ምንነት ንገረን
Horus wrote:
08 Aug 2023, 03:11
union wrote:
08 Aug 2023, 02:50
ከተከላካዮችህ ከነ ጉራጌጋ፣ በጉራጌ አድርገህ ከደቡቦች ጋራ አፋፋም ትግሉን እንደ እነ አባገድፅ። ፋኖ ተሰማራ

Horus wrote:
08 Aug 2023, 01:12
union,
ይቺን አጭር ስንኝ ዛሬ ጥዋት ለኢትዮጵያ ፋኖ የቋጠርኩት ነው ። እስቲ ቅኔውን ፍታው ።

ፋኖ ተሰማራ ፋኖ ተሰማራ
እንደነ አባገስጥ እንደነጎመራ
በዘቢደር ግባ በግቤ በጉራ
ከጋዘኞቹ ጋር በጋሞቹ ጎራ!
በሙሉ መች ፈታሃው?
አንዱ ' ፋኖ ተሰማራ' ፋኖ ዝመት ነው። ሌላው 'ፋኖ ተሰማራ' ስፋ ውረድ ደቡብ ዘልቅ ፣ የኢትዮጵያ ፋኖ ሁን ነው የሚለው ፤
'እንደነ አባገስጥ' የአድዋዎቹ ናቸው ፣ 'እንደነ ጎመራ ' በረከተ መርገምን የጻፈ ጎመራው ነው፣ የኢትዮጵያ ተማሪ ንቅናቄን ፈጠረ የሚባለው ግጥም ነው
'በዘቢደር ግባ' ዘቢደር ያላቁ የጉራጌ ተራራና ዋሻ የዘመናት አርበኞች ምሽግ እና ፤በግቤ በጉራ' በጉራጌ ግቤ በረሃ ግባ ማለት ነው
'ከጋዘኞቹ ጋር' ከጦረኞቹ ጋር ማለት ነው ። በጋሞቹ ጎራ፣ የጋሞ ጦረኞች (ለጃጅም ጦርና ትላልቅ ጋሻ ነው ያላቸው ።

ይህ ለነዘርማ ለነጋሞ ፋኖዎች የተቋጠረ ስንኝ ነው ።

Post Reply