Re: የጉራጌው ዘርማ ከፋኖጋ እያደረገ ስላለው ትግል መግለጫ አወጣ። አይ ጣጣው ኦሮሙማው!
union,
ይቺን አጭር ስንኝ ዛሬ ጥዋት ለኢትዮጵያ ፋኖ የቋጠርኩት ነው ። እስቲ ቅኔውን ፍታው ።
ፋኖ ተሰማራ ፋኖ ተሰማራ
እንደነ አባገስጥ እንደነጎመራ
በዘቢደር ግባ በግቤ በጉራ
ከጋዘኞቹ ጋር በጋሞቹ ጎራ!
ይቺን አጭር ስንኝ ዛሬ ጥዋት ለኢትዮጵያ ፋኖ የቋጠርኩት ነው ። እስቲ ቅኔውን ፍታው ።
ፋኖ ተሰማራ ፋኖ ተሰማራ
እንደነ አባገስጥ እንደነጎመራ
በዘቢደር ግባ በግቤ በጉራ
ከጋዘኞቹ ጋር በጋሞቹ ጎራ!
Re: የጉራጌው ዘርማ ከፋኖጋ እያደረገ ስላለው ትግል መግለጫ አወጣ። አይ ጣጣው ኦሮሙማው!
በሙሉ መች ፈታሃው?
አንዱ ' ፋኖ ተሰማራ' ፋኖ ዝመት ነው። ሌላው 'ፋኖ ተሰማራ' ስፋ ውረድ ደቡብ ዘልቅ ፣ የኢትዮጵያ ፋኖ ሁን ነው የሚለው ፤
'እንደነ አባገስጥ' የአድዋዎቹ ናቸው ፣ 'እንደነ ጎመራ ' በረከተ መርገምን የጻፈ ጎመራው ነው፣ የኢትዮጵያ ተማሪ ንቅናቄን ፈጠረ የሚባለው ግጥም ነው
'በዘቢደር ግባ' ዘቢደር ያላቁ የጉራጌ ተራራና ዋሻ የዘመናት አርበኞች ምሽግ እና ፤በግቤ በጉራ' በጉራጌ ግቤ በረሃ ግባ ማለት ነው
'ከጋዘኞቹ ጋር' ከጦረኞቹ ጋር ማለት ነው ። በጋሞቹ ጎራ፣ የጋሞ ጦረኞች (ለጃጅም ጦርና ትላልቅ ጋሻ ነው ያላቸው ።
ይህ ለነዘርማ ለነጋሞ ፋኖዎች የተቋጠረ ስንኝ ነው ።
-
Union
Re: የጉራጌው ዘርማ ከፋኖጋ እያደረገ ስላለው ትግል መግለጫ አወጣ። አይ ጣጣው ኦሮሙማው!
ስለ በረከተ መርገም አላውቅም ነበር። ሌላውን አውጥቼዋለሁን።
እስቲ ስለ በረከተ መርገም ምንነት ንገረን
እስቲ ስለ በረከተ መርገም ምንነት ንገረን
Horus wrote: ↑08 Aug 2023, 03:11በሙሉ መች ፈታሃው?
አንዱ ' ፋኖ ተሰማራ' ፋኖ ዝመት ነው። ሌላው 'ፋኖ ተሰማራ' ስፋ ውረድ ደቡብ ዘልቅ ፣ የኢትዮጵያ ፋኖ ሁን ነው የሚለው ፤
'እንደነ አባገስጥ' የአድዋዎቹ ናቸው ፣ 'እንደነ ጎመራ ' በረከተ መርገምን የጻፈ ጎመራው ነው፣ የኢትዮጵያ ተማሪ ንቅናቄን ፈጠረ የሚባለው ግጥም ነው
'በዘቢደር ግባ' ዘቢደር ያላቁ የጉራጌ ተራራና ዋሻ የዘመናት አርበኞች ምሽግ እና ፤በግቤ በጉራ' በጉራጌ ግቤ በረሃ ግባ ማለት ነው
'ከጋዘኞቹ ጋር' ከጦረኞቹ ጋር ማለት ነው ። በጋሞቹ ጎራ፣ የጋሞ ጦረኞች (ለጃጅም ጦርና ትላልቅ ጋሻ ነው ያላቸው ።
ይህ ለነዘርማ ለነጋሞ ፋኖዎች የተቋጠረ ስንኝ ነው ።