አማራ ክልል የአብይ ጦር በገፍ ተማርኳል አርባምንጭ ክተት ጠርቷል
አማራ ክልል የአብይ ጦር በገፍ ተማርኳል አርባምንጭ ክተት ጠርቷል
አማራ ክልል የአብይ ጦር በገፍ ተማርኳል አርባምንጭ ክተት ጠርቷል
Re: አማራ ክልል የአብይ ጦር በገፍ ተማርኳል አርባምንጭ ክተት ጠርቷል
Re: አማራ ክልል የአብይ ጦር በገፍ ተማርኳል አርባምንጭ ክተት ጠርቷል
ማርኮ መታጠቅ ትልቅ የጀግንነት ባህል ነው። ባዶ እጁን ሂዶ ማርኮ ታጥቆ የሚገባ ህዝብ ነው።
ወያኔ 27 አመታት የጦር መሳርያ አማራ እጅ እንዳይገባ የምትችለውን ሁሉ አድርጋ በአንጻሩ ግን ትግራይን እንደ አንድ አገር በመከላከያ ደረጃ አስታጣቃ ነበር። መጨረሻ ላይ ግን አማራ ዘንድ ታጥቃ ገብታ ተማርካ አስታጥቃ ተመለሰች። አሁን በተራው ተረኛው ኦነግ ድሽቃ እና ሞርታር ታጥቆ ገባ እየተቀበሉት ነው። ዙ-23 ፋኖ አልነበረውም። አሁን ማርኮ አየር ማረፊያዎችን እና በረራዎችን እየተቆጣጠራቸው ነው። ትጥቅ ከልብ ውስጥ እንጅ በትካሻ መሸከም አይደለም - ጀግና ያስወረደዋል።
ወያኔ 27 አመታት የጦር መሳርያ አማራ እጅ እንዳይገባ የምትችለውን ሁሉ አድርጋ በአንጻሩ ግን ትግራይን እንደ አንድ አገር በመከላከያ ደረጃ አስታጣቃ ነበር። መጨረሻ ላይ ግን አማራ ዘንድ ታጥቃ ገብታ ተማርካ አስታጥቃ ተመለሰች። አሁን በተራው ተረኛው ኦነግ ድሽቃ እና ሞርታር ታጥቆ ገባ እየተቀበሉት ነው። ዙ-23 ፋኖ አልነበረውም። አሁን ማርኮ አየር ማረፊያዎችን እና በረራዎችን እየተቆጣጠራቸው ነው። ትጥቅ ከልብ ውስጥ እንጅ በትካሻ መሸከም አይደለም - ጀግና ያስወረደዋል።