Page 1 of 1

የባህር ዳር ከንቲቫ ወደ አዲስ አበባ መፈርጠጡ ታወቀ!! ከቤቱ የሄዱ ፋኖዎች ሊያገኙት አልቻሉም!!

Posted: 06 Aug 2023, 13:34
by Wedi
የባህር ዳር ከንቲቫ ወደ አዲስ አበባ መፈርጠጡ ታወቀ!! ከቤቱ የሄዱ ፋኖዎች ሊያገኙት አልቻሉም!!

ፍርጠጣው ተጧጡፏል።
----------
የባህርዳር ከንቲባ ድረስ ሳህሉ፣ ሰማ ጥሩነህና ከሌሎች የጦር አዛዦች ጋር በመሆን 11 ሰዓት አካባቢ ከባህርዳር ወደ አዲስ አበባ መኮብለላቸው ተነገረ።
አሁን ባህርዳር ውስጥ ምንም አይነት ከፍተኛ የጦር አመራርም ሆነ ከፍተኛ የፖለቲካ አመራር የለባትም። (የጦርና የፖለቲካ አመራሮች ተራውን ወታደር፣ አድማ በታኝና ሚሊሽያ ሜዳ ላይ ጥለው ወደ አዲስ አበባ ኮብልለዋል)

የባህር ዳር ከንቲባ መኖሪያ ቤቱ ዛሬ በፋኖ ቁጥጥር ስር ውሏል።


ድል ለአማራ ህዝብ!!


:!:
Please wait, video is loading...

Re: የባህር ዳር ከንቲቫ ወደ አዲስ አበባ መፈርጠጡ ታወቀ!! ከቤቱ የሄዱ ፋኖዎች ሊያገኙት አልቻሉም!!

Posted: 06 Aug 2023, 14:09
by Assegid S.
ፋኖዎች ወደ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ጎራ ቢሉ ጥሩ ነበር። እዚያም ኣንድ ባለ ሁለት እግር ኣሳማ አለ ... እጁ እዚህ ድረስ የረዘመ።