የባህር ዳር ከንቲቫ ወደ አዲስ አበባ መፈርጠጡ ታወቀ!! ከቤቱ የሄዱ ፋኖዎች ሊያገኙት አልቻሉም!!
Posted: 06 Aug 2023, 13:34
የባህር ዳር ከንቲቫ ወደ አዲስ አበባ መፈርጠጡ ታወቀ!! ከቤቱ የሄዱ ፋኖዎች ሊያገኙት አልቻሉም!!
ፍርጠጣው ተጧጡፏል።
----------
የባህርዳር ከንቲባ ድረስ ሳህሉ፣ ሰማ ጥሩነህና ከሌሎች የጦር አዛዦች ጋር በመሆን 11 ሰዓት አካባቢ ከባህርዳር ወደ አዲስ አበባ መኮብለላቸው ተነገረ።
አሁን ባህርዳር ውስጥ ምንም አይነት ከፍተኛ የጦር አመራርም ሆነ ከፍተኛ የፖለቲካ አመራር የለባትም። (የጦርና የፖለቲካ አመራሮች ተራውን ወታደር፣ አድማ በታኝና ሚሊሽያ ሜዳ ላይ ጥለው ወደ አዲስ አበባ ኮብልለዋል)
የባህር ዳር ከንቲባ መኖሪያ ቤቱ ዛሬ በፋኖ ቁጥጥር ስር ውሏል።
ድል ለአማራ ህዝብ!!
ፍርጠጣው ተጧጡፏል።
----------
የባህርዳር ከንቲባ ድረስ ሳህሉ፣ ሰማ ጥሩነህና ከሌሎች የጦር አዛዦች ጋር በመሆን 11 ሰዓት አካባቢ ከባህርዳር ወደ አዲስ አበባ መኮብለላቸው ተነገረ።
አሁን ባህርዳር ውስጥ ምንም አይነት ከፍተኛ የጦር አመራርም ሆነ ከፍተኛ የፖለቲካ አመራር የለባትም። (የጦርና የፖለቲካ አመራሮች ተራውን ወታደር፣ አድማ በታኝና ሚሊሽያ ሜዳ ላይ ጥለው ወደ አዲስ አበባ ኮብልለዋል)
የባህር ዳር ከንቲባ መኖሪያ ቤቱ ዛሬ በፋኖ ቁጥጥር ስር ውሏል።
ድል ለአማራ ህዝብ!!
Please wait, video is loading...