Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15397
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ፋኖ በአስቸኳይ ደሴ እና ኮምቦልቻን መቆጣጠር አለበት። የብልጽግና መዋቅር ካልፈረሰ የኦነግ መረጃ ሰጭ በመሆን ትግሉን ይጎዳሉ።

Post by Abere » 06 Aug 2023, 12:25

ፋኖ በአስቸኳይ ደሴ እና ኮምቦልቻን መቆጣጠር አለበት። የብልጽግና መዋቅር ካልፈረሰ የኦነግ መረጃ ሰጭ በመሆን ትግሉን ይጎዳሉ።

ከአፋር ህዛባዊ ሃይል ጋር በመናበብ የኦነግን መከላከያ መማረክ እና ከጥቅም ውጭ ማድረግ ጠቃሚ ነው።


Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13717
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: ፋኖ በአስቸኳይ ደሴ እና ኮምቦልቻን መቆጣጠር አለበት። የብልጽግና መዋቅር ካልፈረሰ የኦነግ መረጃ ሰጭ በመሆን ትግሉን ይጎዳሉ።

Post by Noble Amhara » 06 Aug 2023, 12:41

ምን አባትህ ነው

የፋኖ አላማ በከተማው ዙሪያ መሆን ነው።

ከተማዋን ለመቆጣጠር ለግድያ መዘጋጀት አለብህ

አለበለዚያ ዝም በል

Abere
Senior Member
Posts: 15397
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ፋኖ በአስቸኳይ ደሴ እና ኮምቦልቻን መቆጣጠር አለበት። የብልጽግና መዋቅር ካልፈረሰ የኦነግ መረጃ ሰጭ በመሆን ትግሉን ይጎዳሉ።

Post by Abere » 06 Aug 2023, 13:15

በጣም የተበሳጨህ ትመስላለህ ብአዴን-ኦነግ ተጠራርጎ በመደምሰሱ። ፀረ-ፋኖ አቋምህን ቦግ አድርገህ ነው ያሳየኸው።
የኦነግ መግብያ የጓሮ በር ኮምቦልቻ እና ደሴን እንድሰጥ መፈለግህ የሚያመላክተው ይህን ነው። የፋኖ ትግል ታጥቦ ጭቃ እንዳይሆን የግደታ የደሴ እና የኮምቦልቻ ከተማዎች ብአድናዊ መዋቅር መፈራርስ እና በፋኖ ኮማንድ ፓስት መተዳደር አለበት።
Noble Amhara wrote:
06 Aug 2023, 12:41
ምን አባትህ ነው

የፋኖ አላማ በከተማው ዙሪያ መሆን ነው።

ከተማዋን ለመቆጣጠር ለግድያ መዘጋጀት አለብህ

አለበለዚያ ዝም በል

Post Reply