ከመፍረስ ወደ አመጽ እየሄደ ያለው ደቡብ ሕዝብ!
ወያኔ ትግሬ የጠፈጠፈው ደቡብን አፍርሰው የወረሙማ ስለቃጮች ለ4 ከበተኑት በኋላ ዛሬ ላይ የሲዳማ ክልል ኤጀቶ ፋኖን ደግፎ መግለጫ አውጥቷል ። ደቡብ ምራብ የተባለው ክልል ሲኖዶስ ደግፎ የወረሙማን ሴራ ተቃውሟል ። ደቡብ የተባለው ገና ያልጸና ክልል ይህው እየፈረሰ ነው ። ጋሞ አምጿል፣ ወላይታ እያንገራገረ ነው። ማዕከላዊ ተብሎ ሊጠፈጠፍ የታሰበው ከወዲሁ ጉራጌና ከምባታ አፍርሰውታል ። ስለዚህ ከዚህ በኋላ ደቡብን በወረሙማ ቁጥጥር ስር ለማዋል እንደ ማይቻል ይወቁት እንላለን !!!