Page 1 of 1

“በአባቱ ውድማ የተኛውን በሬ ፤ ነካክተው ቆስቁሰው አደረጉት አውሬ”

Posted: 05 Aug 2023, 10:22
by Selam/









Re: “በአባቱ ውድማ የተኛውን በሬ ፤ ነካክተው ቆስቁሰው አደረጉት አውሬ”

Posted: 05 Aug 2023, 19:50
by Selam/

Re: “በአባቱ ውድማ የተኛውን በሬ ፤ ነካክተው ቆስቁሰው አደረጉት አውሬ”

Posted: 05 Aug 2023, 20:02
by Axumezana
ያረጀ፥ ያፈጀ፥ አቅማዳ፥ ተሸክሞ
ፋኖ፥ ወዳቂ፥ ነው፥ ድንገት፥ ልቡ፥ ደክሞ፥

Re: “በአባቱ ውድማ የተኛውን በሬ ፤ ነካክተው ቆስቁሰው አደረጉት አውሬ”

Posted: 05 Aug 2023, 20:27
by Sam Ebalalehu
That is a precise description of what has been going on. The Ethiopian politics once again has changed dramatically when the TPLF waged war against ENDF. There after the "sleeping giant" has awakened. It is true the Amharas were on the receiving end of Ethiopian politics for more than three decades. A bunching bag of the tribal politicians and cadres of Tigreans and Oromos. That is not going to continue. The Amharas will not allow it to continue. I do not know what will unfold months from now. But I do know from here on uninformed tribal politicians and cadres are not going to define who the Amharas are. The Amharas themselves define who they are. The ongoing conflict only could be described on that context.

Re: “በአባቱ ውድማ የተኛውን በሬ ፤ ነካክተው ቆስቁሰው አደረጉት አውሬ”

Posted: 05 Aug 2023, 22:46
by Selam/
ወያኔ ኮሰሰች ፣ አጠረች ቀጨጨች
መስፋፋቷን ትታ ፣ ጨርቋን አስጠበበች
ክንዷን አሳጥራ ፣ ምላሷን መዘዘች
በዕልፍኝ በመቅደሱ ፣ መርዟን እየረጨች


Axumezana wrote:
05 Aug 2023, 20:02
ያረጀ፥ ያፈጀ፥ አቅማዳ፥ ተሸክሞ
ፋኖ፥ ወዳቂ፥ ነው፥ ድንገት፥ ልቡ፥ ደክሞ፥

Re: “በአባቱ ውድማ የተኛውን በሬ ፤ ነካክተው ቆስቁሰው አደረጉት አውሬ”

Posted: 05 Aug 2023, 23:37
by Axumezana
ሞቶ፥ ነበረ፥እርግጡን፥
ንፋስ፥ ወሰደው፥ ዱቄቱን
እንዴት፥ ተነሳ፥ ያ፥ ወይን፥
ሚስጡሩን፥ ማን፥ ይንገረን

ማን፥ ያርዳ፥ የቀበረ፥
ማን፥ ይናገር፥ የነበረ፥

ከዚህ፥ በላይ፥ሚስጥር፥ማውጣት፥
አያስፈልግም፥ይሰማል፥ጠላት

Re: “በአባቱ ውድማ የተኛውን በሬ ፤ ነካክተው ቆስቁሰው አደረጉት አውሬ”

Posted: 06 Aug 2023, 00:08
by Selam/
ምስጢሩን ላስረዳህ ፣ እኔ ልፍታልህ
ምላስህ እረዝሞ ፣ ሰባራ እግር ነህ።
ዱቄታም ወያኔ ፣ ሌላ ምን ቀረህ?

Axumezana wrote:
05 Aug 2023, 23:37
ሞቶ፥ ነበረ፥እርግጡን፥
ንፋስ፥ ወሰደው፥ ዱቄቱን
እንዴት፥ ተነሳ፥ ያ፥ ወይን፥
ሚስጡሩን፥ ማን፥ ይንገረን

ማን፥ ያርዳ፥ የቀበረ፥
ማን፥ ይናገር፥ የነበረ፥

ከዚህ፥ በላይ፥ሚስጥር፥ማውጣት፥
አያስፈልግም፥ይሰማል፥ጠላት

Re: “በአባቱ ውድማ የተኛውን በሬ ፤ ነካክተው ቆስቁሰው አደረጉት አውሬ”

Posted: 06 Aug 2023, 00:59
by Axumezana
እግዚአብሔር፥ መረጠ፥ አብይን፥
ፀሎቴ፥ ነው፥ እንዲሆን፥ዳዊትን
አሻፈረኝ፥ ብሎ፥ ቢሆን፥ሳኦልን፥
ኢትዮጵያ፥ ተሰቃዬች፥ ዳዊት፥ እስኪመጣልን፥

ወይን፥ ተመአራረ፥
ዋላ፥ ትቃልሲ፥ ተመረረ
ቀጽል፥ መርሽ፥ እና፥ ወሰኽካ፥ ሃዱሽ፥ ወለዶ፥መብረ፥
አምላኹ፥ ዝፈልጥ፥ናይኒ፥ እስጢፋኖስ፥ ወንጌል፥ ተማሀረ፥
ናይ፥ አቦታቱ፥ እምነት፥ ተኣጢቊ፥ ንማሌሊት፥ ዝቀበረ
ወንጌል፥ ናብ፥ አለም፥ ዘብፅህ፥ አብ፥ አኽሱም፥ ተማሀረ፤

ከነፃነት፥ አምባ፥ የወንጌል፥ ብርሃን፥ ሲያበራ፥
መስቀል፥የተቀባ፥ የኢትዮጵያ፥ ባንዴራ፥ሲውለበለብ፥ ከተራራ
ኦርቴዶክሰ፥ ትግራይ፥ ከኦርቶዶክሰ፥ ኤርትራ፥ ኢትዮጵያ፥ ተደምራ፥

አፍሪካ፥ ቀንድን፥ አብርታ፥ ወደ፥ አልአክሰንድርያ፥ ዘምታ፥
መካ፥ መዲናን፥ ቫቲካንንም፥ ረትታ፥
ህንድ፥ ቻይና፥ ጃፓንም፥ ላይ፥ አብርታ ፥
አሜሪካን፥ እንግሊዝንም፥ አነቃቅታ፥
ትታያለች፥ በአለም፥ ሁሉ፥ መረብዋን፥ ዘርግታ፥
ለጌታዋ፥ መድሃኒትዋ፥ ለእየሱስ፥ክርስቶስ፥ ተሰጥታ፥








quote=Axumezana post_id=1399103 time=1687820444 user_id=52793]
PM Meles conquered the River and time for Abiy to conquer the Red Sea !



Axumezana wrote:
18 Mar 2023, 17:50
# Abiy Bring Back Our Access to Red Sea!

[/quote]

Re: “በአባቱ ውድማ የተኛውን በሬ ፤ ነካክተው ቆስቁሰው አደረጉት አውሬ”

Posted: 06 Aug 2023, 06:58
by Selam/
መካኗ ትህነግ ፣ ፍትወት ወጠራት
ብልቷ ተቆርጦ ፣ ልጅ ማፍራት አማራት
ጌታዋን ለመነች ፣ ፈጥኖ እንዲወልድላት
ጡቱን አስመጥምጦ ፣ እንዲያሳድግላት

Axumezana wrote:
06 Aug 2023, 00:59
እግዚአብሔር፥ መረጠ፥ አብይን፥
ፀሎቴ፥ ነው፥ እንዲሆን፥ዳዊትን
አሻፈረኝ፥ ብሎ፥ ቢሆን፥ሳኦልን፥
ኢትዮጵያ፥ ተሰቃዬች፥ ዳዊት፥ እስኪመጣልን፥

ወይን፥ ተመአራረ፥
ዋላ፥ ትቃልሲ፥ ተመረረ
ቀጽል፥ መርሽ፥ እና፥ ወሰኽካ፥ ሃዱሽ፥ ወለዶ፥መብረ፥
አምላኹ፥ ዝፈልጥ፥ናይኒ፥ እስጢፋኖስ፥ ወንጌል፥ ተማሀረ፥
ናይ፥ አቦታቱ፥ እምነት፥ ተኣጢቊ፥ ንማሌሊት፥ ዝቀበረ
ወንጌል፥ ናብ፥ አለም፥ ዘብፅህ፥ አብ፥ አኽሱም፥ ተማሀረ፤

ከነፃነት፥ አምባ፥ የወንጌል፥ ብርሃን፥ ሲያበራ፥
መስቀል፥የተቀባ፥ የኢትዮጵያ፥ ባንዴራ፥ሲውለበለብ፥ ከተራራ
ኦርቴዶክሰ፥ ትግራይ፥ ከኦርቶዶክሰ፥ ኤርትራ፥ ኢትዮጵያ፥ ተደምራ፥

አፍሪካ፥ ቀንድን፥ አብርታ፥ ወደ፥ አልአክሰንድርያ፥ ዘምታ፥
መካ፥ መዲናን፥ ቫቲካንንም፥ ረትታ፥
ህንድ፥ ቻይና፥ ጃፓንም፥ ላይ፥ አብርታ ፥
አሜሪካን፥ እንግሊዝንም፥ አነቃቅታ፥
ትታያለች፥ በአለም፥ ሁሉ፥ መረብዋን፥ ዘርግታ፥
ለጌታዋ፥ መድሃኒትዋ፥ ለእየሱስ፥ክርስቶስ፥ ተሰጥታ፥








quote=Axumezana post_id=1399103 time=1687820444 user_id=52793]
PM Meles conquered the River and time for Abiy to conquer the Red Sea !



Axumezana wrote:
18 Mar 2023, 17:50
# Abiy Bring Back Our Access to Red Sea!

[/quote]

Re: “በአባቱ ውድማ የተኛውን በሬ ፤ ነካክተው ቆስቁሰው አደረጉት አውሬ”

Posted: 06 Aug 2023, 07:56
by gagi
Selam/ wrote:
06 Aug 2023, 06:58


መካኗ ትህነግ ፣ ፍትወት ወጠራት
ብልቷ ተቆርጦ ፣ ልጅ ማፍራት አማራት
ጌታዋን ለመነች ፣ ፈጥኖ እንዲወልድላት
ጡቱን አስመጥምጦ ፣ እንዲያሳድግላት
[/


Awesome! The state of the traitor and hater TPLF in brilliant few words!