Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15403
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

አብይ አህመድ የክቡር ክርስቲያን ታደለን ምክር አልሰማም ብሎዛሬ አማራ ክልል 100% በሚባል መልኩ ነጻ ወጣ።ከ4 ወር መራር ትግል በኋላ በ43 ዙር የሰለጠነውን የኦሮሙማ መከላከያ ደምስሶታል

Post by Abere » 04 Aug 2023, 21:20

አብይ አህመድ የክቡር ክርስቲያን ታደለን ምክር አልሰማም ብሎ ዛሬ አማራ ክልል 100% በሚባል መልኩ ነጻ ወጣ። ከ4 ወር መራር ትግል በኋላ በ43 ዙር የሰለጠነውን የኦሮሙማ መከላከያ ሙት፤ቁስል እና ምርኮኛ አድርጎታል።