Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10173
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

ፍትህ በስዊድን ታፍሰው ለታሰሩ ተጋሩ ወገኖቻችን

Post by Digital Weyane » 04 Aug 2023, 20:40

በውክልና ጦርነቱ ወቅት የደረሰበንን ሽንፈት ለመበቀል በስዊድን አገር የኤርትራውያንን ፌስቲቫል ለማፍረስ የሞከሩ የዓድዋ ተወላጅ ተጋሩ ዎገኖቻችን በፖሊስ ታፍሰው በእስር ላይ ይገኛሉ። አንድ ቦጣም የሚያሳስበኝ ነገር ካለ ኡነዚህ ተጋሩ ወገኖቻችን ኤርትራውያን ነን ብለው በአውሮፓ ጡገኝነት ስላገኙ በአሸባሪነት ተፈርጀው ዎደ ኤርትራ ዲፖርት ከተደረጉ ችግሩ የበለጠ ይወሳሰባል። በኤርትራ ምን እንደሚጠብቃቸው ማወቅ አስቸጋሪ አይደለም። :roll: :roll:


euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: ፍትህ በስዊድን ታፍሰው ለታሰሩ ተጋሩ ወገኖቻችን

Post by euroland » 04 Aug 2023, 21:03

:lol: :lol: :lol:

Beautiful picture indeed.

Soon, they will be heading to Chigray, after the Swedish immigration office finds out about their fake immigration claim under fake identity.

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10173
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ፍትህ በስዊድን ታፍሰው ለታሰሩ ተጋሩ ወገኖቻችን

Post by Digital Weyane » 04 Aug 2023, 21:45

ነጩ ጌታችን ማርቲን ፕላውት ተጋሩ ዎገኖቻችን በስዊዲን የኤርትራ ባህላዊ ፌስቲቫል ላይ የተተከሉ ድንኳኖችንን በማቃጠላቸው ደስታቸውን ገለፁ። ቃጠለው በውክልና ጦርነቱ ለተማገዱት አንድ ነጥብ አምሥት ሚልየን ተጋሩ መታሰቢያ እንዲሆን የታቀደ ነው ሲሉ አመልክተዋል። :roll: :roll:


Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10173
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ፍትህ በስዊድን ታፍሰው ለታሰሩ ተጋሩ ወገኖቻችን

Post by Digital Weyane » 04 Aug 2023, 22:00

ተጋሩ ዎገኖቻችን ከአሸባሪነት ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እናሳስባለን። :roll: :roll:


Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10173
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ፍትህ በስዊድን ታፍሰው ለታሰሩ ተጋሩ ወገኖቻችን

Post by Digital Weyane » 05 Aug 2023, 00:41

አስቾካይ ምክር ለተጋሩ ወገኖቼ:
የዳያስፖራ ኤርትራውያን ሰላማዊና ባህላዊ ፌስቲቫሎችን በማወክና ሽብር በመፈፀም ታላቋ ትግራይ የሚባል ሀገር መመስረት አይቻልምና፣ አስቡበት።

ኻው ጨባ ለይተገነየስ ኻው ማይ ጨባ። :roll: :roll:

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10173
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ፍትህ በስዊድን ታፍሰው ለታሰሩ ተጋሩ ወገኖቻችን

Post by Digital Weyane » 06 Aug 2023, 14:36

መንገድ ላይ ይንከባለሉ የነበሩ የዓድዋ ተወላጅ ተጋሩ ዎገኖቼ ዛሬ የኤርትራውያን ፌስቲቫሎችን ለማወክ ዲንጋይና ዱላ ይዘው ዘራፍ ሲሉ ማየት ቦጣም ያስቃል። ለምን ትግራይ ገብታችሁ አትዋጉም? ብለህ ስትጠይቃቸው የኮሮና ወረርሸሸኝ እስከሚጠፋ ድረስ በውጭ አገር በትዕግስት እየተጠባበቁ እንደሚገኙ ይናገራሉ። :roll: :roll:


Post Reply