ሸኔ በጉራጌ ኦፐሬሽን ለማድረግ ቃጣት !!
Posted: 04 Aug 2023, 04:29
ከዚህ ቀደም አይመለል ተራራ ውስጥ ሊወሸቁ ሞክረው ግልጽ ማስጠንቀቂያ ሲሰጣቸው ወጡ። እንደ ሚባለው 30 ያካባቢው ሽፍቶች ቡዪ ከተማ የሶዶ ዋና ከተማ እስር ቤት ውስጥ አሉ ። ታዲያ ይህ የሆነ ሻሸመኔ መስሏቸው ሊያስፈቱ መጡ ሁለት ዘበኛ ፖሊሶች አቁስለው እነሱም ቁስለኛቸውን በሞተር ሳይክል ጭነው ሚሽናቸው ከሽፎ ሸሽተዋል ። ጉራጌን ባይነካኩ ይሻላል። አስፈላጊ ከሆነ ክስቶ እራሱ ሸኔ መንደር ሄዶ ያናግራቸዋል ! ያውቁናል ። ከዚህ በኋል መንገድ መኪና አስቁሞ መዝረፍ አብቅቷል ። ሸኔን መንደሩ ድረስ ገብተን ነው የምናወጣው !!!
15 ደቂቃ ላይ ስሙ
15 ደቂቃ ላይ ስሙ