Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"ውግዘቱ የሚያመጣው ለውጥ ባይኖርም መልካም ጉርብትናችን እንዳይጎዳ በማሰብ ውሳኔው መልሰው እንዲያጤኑት" የትግራይ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን መንበረ ሰላማ

Post by sarcasm » 03 Aug 2023, 08:57

"... ውግዘቱ የሚያመጣው ለውጥ ባይኖርም መልካም ጉርብትናችን እንዳይጎዳ በማሰብ ውሳኔው መልሰው እንዲያጤኑት እያሳሰብን: ይህ የማይሆን ከሆነ ግን እኛም ከበድ ያለ ውሳኔ የምንወስን መሆኑ ይታወቅ ..." #መንበረ_ሰላማ!

"... ሲኖዶስ ኢትዮጵያ ከ ማውገዝ ሌላ ስራ የሌለው፤ አውጋዦቹ ጳጳሳትም እርስ በራሳቸው ሶስት አራት ግዜ የተወጋገዙ..." #መንበረ_ሰላማ!
Please wait, video is loading...

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ውግዘቱ የሚያመጣው ለውጥ ባይኖርም መልካም ጉርብትናችን እንዳይጎዳ በማሰብ ውሳኔው መልሰው እንዲያጤኑት" የትግራይ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን መንበረ ሰላማ

Post by sarcasm » 08 Aug 2023, 08:32

Tigray has moved on . . . . . .
Please wait, video is loading...

Post Reply