Page 1 of 1
TGAA: ስለው የነበረው እየተመለሰ ነው! ኮምፕሊት መሆን አለበት!
Posted: 03 Aug 2023, 04:09
by Horus
የአማራና ጉራጌ ብሄረተኘት ኢትዮጵያን የሚገነባ እንጂ ለኢትዮጵያ አደጋ በፍጹም አይሆንም !!!
Re: TGAA: ስለው የነበረው እየተመለሰ ነው! ኮምፕሊት መሆን አለበት!
Posted: 03 Aug 2023, 04:23
by TGAA
Naturally,በማንነታችን ለሚያጠቁን በማንነታችን እንመክታለን ፤ ግን አይናችን፤ ልባችን ፤ ነፍሳችን ፤ተስፋችን ፤ መድረሻችን our one and only love Ethiopia.