Page 1 of 1

ብአዴን እየተመናመነ ነው!

Posted: 28 Jul 2023, 15:46
by Wedi
ብአዴን እየተመናመነ ነው!

የወልድያ ከተማ ሠላምና ፀጥታ መምሪያ ዋና ኃላፊ ኮማንደር አሻግሬ ተስፋው በራሳቸው ፈቃድ የሥራ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተው ከስራ ለቀዋል፡፡

ኮማንደሩ በብዙ የኃላፊነት ቦታወች ከህዝብ ጎን ሆነው የሠሩ እና በህወሀት ወረራ ጊዜም ግንባር ድረስ በመግባት እስከ መቁሠል ድረስ ዋጋ የከፈሉ ጀግና ናቸው፡፡ የከተማዋ ዲክታተር ከንቲባ አቶ ዱባለ አብራሬ "በፋኖ ላይ ዝመቱ፤ ከፋኖ ጎን ናችሁ፤ እንዲሁም የፋኖ አሸናፊ አለሙ ቤተሠብ ነህ" እያለ ሲያቀረሽ ከዋለ በኋላ ቆራጡ ሰው ወደፋኖ አልዘምትም ከቻልኩ እደግፋለሁ ብለው በኩራት ጥለውት ወጥተዋል፡፡


:!:
Please wait, video is loading...