Page 1 of 1
የብርሃኑ፥ ጅላ፥ ነገር፤
Posted: 27 Jul 2023, 02:16
by Axumezana
የስበት፥ ማእከሉ፥ ወልቃይት፥ ሁመራ፥ ነው፥ እያልነው፥
ጎርጎራ፥ ወጥመድ፥ ውስጥ፥ ምን፥ ጥልቅ፥ አረገው!
ደመቀ፥ዘውዱን፥ ሁመራ፥ ላይ፥ ሸንከፍ፥ ብታደርገው፥
ሽፍታው፥ ሁሉ፥ ተሰብስቦ፥ ወልቃይት፥ ነው፥
የቢራብሮ፥ ነገር፥የእሳት፥ ራት
ፋኖም፥ ሲሮጥ፥ ገባ፥ ሁመራ፥ ወልቃይት
እፍን፥ ድፍን፥ አድርገው፥ ከያዙት
ይተነፍሳል፥ የያዘው፥ ትዕቢት፥
የሁመራ፤ ኤርትራ፥ መንገይ፥ ዝጋ፥ ብለንህ፥
አብይ፥ ቁማር፥ ሲጫወት፥ አዘገየህ፥
በል፤ ተሎ፥ ብለህ፥ዝጋ፥
በኢሳያስ፥ጉዳይ፥ አትዘናጋ፥
Re: የብርሃኑ፥ ጅላ፥ ነገር፤
Posted: 27 Jul 2023, 12:17
by Misraq
ጁላ ኦነጉ - ሁሉን ይዞ ወልቃይት ቢገባ
የሸዋና የጎጃም ፋኖ - 4-ኪሎ ይላል ገባ
ጁላም ብሎዋል - መጀመርያ መቀመጫዮን
ከዛም እረዳለሁ - አንካሳውን ትግሬን
በዚህ ግራ መጋባት - ፋኖው ቁጥር ጨመረ
አራት ኪሎም መቀሌም - በንዴት አረረ
ፋኖ - የአማራ የሕዝብ ኩራት
ያለጥርጥር ያበስራል - የአማራን ምጽአት
Re: የብርሃኑ፥ ጅላ፥ ነገር፤
Posted: 28 Jul 2023, 01:39
by Axumezana
አየ፤ ምስራቅ፥ ፈረሰኛውን፥ ቄሮ፥ረስተሽ፥
አራት፥ ኪሎ፥ መግባት፥ አቃለልሽ፥
ኦሮሞ፥ ከእንግዲህ፥አራት፥ ኪሎን፥ አይሰጥም፥
ርስተ፥ ንብረቱን፥ ለማንም፥
Re: የብርሃኑ፥ ጅላ፥ ነገር፤
Posted: 28 Jul 2023, 06:24
by Selam/
በትብብር ወይንም በግል
ለወያኔ ሳገለግል
ሐሰት ስወልድ ስፈለፍል
እሳት ስጭር ሳቀጣጥል
እንደ አህያ ስንከባለል
ወዜ አለቀ አጣሁ ዕድል
Axumezana wrote: ↑27 Jul 2023, 02:16
የስበት፥ ማእከሉ፥ ወልቃይት፥ ሁመራ፥ ነው፥ እያልነው፥
ጎርጎራ፥ ወጥመድ፥ ውስጥ፥ ምን፥ ጥልቅ፥ አረገው!
ደመቀ፥ዘውዱን፥ ሁመራ፥ ላይ፥ ሸንከፍ፥ ብታደርገው፥
ሽፍታው፥ ሁሉ፥ ተሰብስቦ፥ ወልቃይት፥ ነው፥
የቢራብሮ፥ ነገር፥የእሳት፥ ራት
ፋኖም፥ ሲሮጥ፥ ገባ፥ ሁመራ፥ ወልቃይት
እፍን፥ ድፍን፥ አድርገው፥ ከያዙት
ይተነፍሳል፥ የያዘው፥ ትዕቢት፥
የሁመራ፤ ኤርትራ፥ መንገይ፥ ዝጋ፥ ብለንህ፥
አብይ፥ ቁማር፥ ሲጫወት፥ አዘገየህ፥
በል፤ ተሎ፥ ብለህ፥ዝጋ፥
በኢሳያስ፥ጉዳይ፥ አትዘናጋ፥
Re: የብርሃኑ፥ ጅላ፥ ነገር፤
Posted: 28 Jul 2023, 11:12
by Axumezana
የአማራ፥መኪና፥ፍሬን፥ የቆረጠው፥
ትግራይን፥ለማጥፋት፥ ከኢሳያስ፥ ጋር፥ሲሰለፍ፥ነው
መቆም፥ አይችልም፥ ይፈጥናል፥
ፍፃሜው፥ ሊማሊሞ፥። ገደል፥
Re: የብርሃኑ፥ ጅላ፥ ነገር፤
Posted: 28 Jul 2023, 12:29
by Misraq
ትግሬ ሲጠግብ : ዝም ባልነው
ሰላምን ስንመኝ ፥ የፈራን መሰለው
ሃያ ሰባት አመት : አብክረን መከርነው
እምቢም ስላለንም : ጎንደር አናገርነው
አስበርግገን አስደንግጠንም : መቀሌ ከተትነው
ስልጣን መውሰድ ስንችል : ለጋላ ሰጠነው
ጋላም እንደ ትግሬ : ጥጋብ ሲወጥረው
ተው ሕዝብ አትግደል : አብረን እንኑር አልነው
ተንከሲሱ ጋላም : እሱም ዙሩን አከረረው
ትግሬም አላርፍ : ብሎ እያክለፈለፈው
ሰሜን እዝን መታ : ሁሉንም አስከፋው
በጎንደር ማይካድራም : ሕዝባችንን ፈጀው
በሁለት ሳምንት ግዜም : ትግራይን ጨበጥነው
እምበር ተጋዳላይን : ማራቶን አስሮጥነው
ቆይቶ ቢመጣም በማእበላዊ ሰው
መሳርያውን ቀምተን ትግሬን ደመሰስነው
ግን ያጠፋነው ነገር : ምላሱን ሳንቆርጠው
ይሃው ይጮህቡናል : እንደለመደው
Re: የብርሃኑ፥ ጅላ፥ ነገር፤
Posted: 28 Jul 2023, 12:52
by Axumezana
አብየት፥የውሸትና፥ጉራ፥ ብዛት፥
ራስን፥አለማወቅ፥ማምታታት
27 አመቱም፥ ተሸንፋችሁ፥
እነ፥አብይም፥ ቀድመዋችሁ
ትግራይም፥የገባችሁት፥ታዝላችሁ
ተልባ፥ቢንጫጫ፥ በአንድ፥ ሙገጫ፥
ማሩኝ፥ ማሩኝ፥ነው፥ ከሩቅ፥ስታዩ፥ የጁሃርን፥፥ ሜጫ
Re: የብርሃኑ፥ ጅላ፥ ነገር፤
Posted: 28 Jul 2023, 13:28
by Horus
Misraq wrote: ↑28 Jul 2023, 12:29
ትግሬ ሲጠግብ : ዝም ባልነው
ሰላምን ስንመኝ ፥ የፈራን መሰለው
ሃያ ሰባት አመት : አብክረን መከርነው
እምቢም ስላለንም : ጎንደር አናገርነው
አስበርግገን አስደንግጠንም : መቀሌ ከተትነው
ስልጣን መውሰድ ስንችል : ለጋላ ሰጠነው
ጋላም እንደ ትግሬ : ጥጋብ ሲወጥረው
ተው ሕዝብ አትግደል : አብረን እንኑር አልነው
ተንከሲሱ ጋላም : እሱም ዙሩን አከረረው
ትግሬም አላርፍ : ብሎ እያክለፈለፈው
ሰሜን እዝን መታ : ሁሉንም አስከፋው
በጎንደር ማይካድራም : ሕዝባችንን ፈጀው
በሁለት ሳምንት ግዜም : ትግራይን ጨበጥነው
እምበር ተጋዳላይን : ማራቶን አስሮጥነው
ቆይቶ ቢመጣም በማእበላዊ ሰው
መሳርያውን ቀምተን ትግሬን ደመሰስነው
ግን ያጠፋነው ነገር : ምላሱን ሳንቆርጠው
ይሃው ይጮህቡናል : እንደለመደው
ኧረረረ ይህስ ከባድ ቅኔ ነው!
"ግን ያጠፋነው ነገር : ምላሱን ሳንቆርጠው
ይሃው ይጮህቡናል : እንደለመደው"
ቴዎድሮስን ኮሶ ሻጭ እንዳለችው ወይስ እንደ ምኒልክ?

Re: የብርሃኑ፥ ጅላ፥ ነገር፤
Posted: 28 Jul 2023, 13:48
by Selam/
አማራን የሚሰድብ ፣ ልፋጫም ወያኔ
የደም መጣጭ መዥገር ፣ ለትግሬው ወገኔ
አረረ በቅናት ፣ በአናሳነት ጠኔ
Axumezana wrote: ↑28 Jul 2023, 11:12
የአማራ፥መኪና፥ፍሬን፥ የቆረጠው፥
ትግራይን፥ለማጥፋት፥ ከኢሳያስ፥ ጋር፥ሲሰለፍ፥ነው
መቆም፥ አይችልም፥ ይፈጥናል፥
ፍፃሜው፥ ሊማሊሞ፥። ገደል፥
Re: የብርሃኑ፥ ጅላ፥ ነገር፤
Posted: 28 Jul 2023, 14:20
by Abere
Axumezana,
አክሱምኢዛና በልመና መሞቱ ነው። ብርሃኑ ጀላን ደጀ በመጥናት፤ እንደ አባውደ ግጥም እና ዜማ በመደርደር ማለዳ ማለዳ ያወድሳል ። ኦሮ-ትግ ኦሮ-ትግ ቢል አልሰማው አለ።

በዘራችሁ አይድረስባችሁ - የአክሱምኢዛናን ዕጣ። ትናንት እምበር-ተገዳላይ : ዛሬ እምበር-ኦነግ ለማኝ።
Confidence is a Superpower. That is what Amhara people have, but the Ember-Tenkebaly lacks.
Re: የብርሃኑ፥ ጅላ፥ ነገር፤
Posted: 28 Jul 2023, 14:39
by Axumezana
ኤርትራዊ፥ አበረ፥ ከአለቃህ፥ ኢሳያስ፥ ጋር፥ ቢሆን፥ እርቅ፥ማድረግ፥ ይገባል።