-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13227
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
አክሱም ዜና፣ እኝህ ሰዉ እንደምሉት ከሆነ ታርካችዉ ተበላሽቶዋል፣
ከዝህ ይሰዉረን ማለት ነዉ፣ ታርካችዉ ስል ግን የትግሬ ታርክ ማለቴ አይደለም፣ የወያኔ ታርክ እንጂ። ወያኔ ትግሬ ላይ ጥቁር ጠባሳ ትታለች፣ ተፍጨርጭሮ መታጠብ ያስፈልጋል፣ ለታላቁ የትግሬ ሕዝብ ይህ አይመጥነዉም፣ በእኔ ግምት።