Re: Michael Sehul palace in Gondar-!
Gondere Fasilades church in axum
Re: Michael Sehul palace in Gondar-!
አንድ ይትባረክ ግደይ የተባሉ ጠሓፊ “ዘረኛ ማነው? ኢትዮጵያዊያን ፍረዱ!” በሚል ርእስ በጣፉት መጸሓፋቸው ገጽ 14-15 ስለ ሚካኤል ስሑልና የጎንደር ህዝብ እንዲህ ኣስነብበውናል
ጥያቂያችን ለአዋቂዎች ነው። ሚካኤል ስሑል በስቅላት የቀጡል ልጃቸው ከመጀመርያ ሚሽታቸው ከወይዘሮ ወለተገብርኤል የተወለደ ነው ወይስ ከሁለተኛዋ ሚሽታቸው ከጐንደሪቷ ከአስቴር የተወለደ? ይህ ይትባረክ ግደይ የጣፈው ታሪክስ ምንጩ ተወዴት ነው ኣልጠቆመንም እኮ?
የትግራይ ሰዎች ኣሉ ዶ/ር ነጋሽ (ኣሰፋ ነጋሽ) “ሁለት ሰዎች ተጣልተው ዳኝነት ቢጠይቁ ማነው የእኔ ወገን እንጂ ማነው የተበደለ ብለው ኣይወስኑም/ኣይፈርዱም/”። ማስረጃ ግን ኣላቀረቡም። እኔ ግን ማስረጃ ኣለኝ። እሱም በአንድ ወቅት የራስ ስሁል ሚካኤል ልጅ ኣሽከራቸውን ገደለባቸውና እንደተለመደው የድሮ ፍርድ የጎንደር ሕዝብ ተሰብስቦ በልጃቸው ላይ ፍርድ እንዲሰጥ ጠየቁት።
ሕዝቡም የንጉስ ልጅ መሆኑን ፈርቶ በአንድ ዓመት የእስር ፍርድ እንዲወሰንበት፡ ሓሳብ ኣቀረበ። ስሑል ሚካኤል ግን በፍርዱ ኣልረኩም ነበርና በሉ እንጂ ሌላ ፍርድ ስጡ፣ እያሉ በጥያቄ ሲያጣድፏቸው 3-4 ዓመት እስራት ፈረደበት ሕዝቡ። ትግሬው ራስ ስሑል ሚካኤል ግን እንዴት የድሃ ልጅ ደም በከንቱ ፈሶ ይቀራል ኣሉና ከሕዝብ ያልተጠበቀ ፍርድ ፈረዱ። ፍርዱም በቀጥታ እዚያው በዚያው በልጃቸው ላይ የስቅላት ፍርድ ፈርደው አስገደሉት።
ጥያቂያችን ለአዋቂዎች ነው። ሚካኤል ስሑል በስቅላት የቀጡል ልጃቸው ከመጀመርያ ሚሽታቸው ከወይዘሮ ወለተገብርኤል የተወለደ ነው ወይስ ከሁለተኛዋ ሚሽታቸው ከጐንደሪቷ ከአስቴር የተወለደ? ይህ ይትባረክ ግደይ የጣፈው ታሪክስ ምንጩ ተወዴት ነው ኣልጠቆመንም እኮ?
Re: Michael Sehul palace in Gondar-!
መልሱን፥ ተመራምረህ፥ ንገረን፤
Re: Michael Sehul palace in Gondar-!
ደብተራ፥ Axumezana ሌላ፥ ምርመራ፥ ላይ፥ ነው። ለጠየቅከው፥ ጥያቄ፥ መልስ፥ ማግኘቱ፥ ላንተ፥ ይቀላል! የመስመር፥ ዳኛ፥ ለመሆን፥ ብቁ፥ አይደለህም። ያልፀደቀ፥ ሹመት፥ በራስህ፥ ላይ፥ መለጠፍ፥ አዲስ፥ አበባዎቹ፥ ግንጥል፥ ጌጥ፥ ይሉታል። ኢሳያስ፥ ስልጣን፥ ይዞ፥ ሙጭጭ፥ እንዳለው፥ አንተም፥ ራስህን፥ ሾመህ፥ አለቅም፥ ማለትህ፥ ሁለታችሁም፥ ከአንድ፥ ውሃ፥ እንደተቀዳችሁ፥ ያሳያል።
Last edited by Axumezana on 26 Jul 2023, 03:14, edited 1 time in total.
Re: Michael Sehul palace in Gondar-!
በአክሱም የሚገኘው የድሮው የማርያም ቤተ ክርስቲያን በጎንደር እና በሸዋ ልጅ በአጼ ፋሲል ተሰራ


Re: Michael Sehul palace in Gondar-!
ትክክል፥ ነው፤ አክሱሙን፥ የኢትዮጵያ፥ ነገስታት፥ አክብረውት፥ ነሮዋል፥ ( እንደገና፥ እንዲመሰረት፥ ባይፈልጉም) ፥ከዮዲት፥ ግራኝ፥አህመድ፥ ከአብይና፥ ከኢሳያስ፥ በስተቀር።
አሁንም፥ ኢትዮጵያውያን፥ ተባብረው፥ የፈረሰውን፥ ከሰሃሪ፥ በታች፥ የመጀመርያ፥ የሆነውን፥ ቤተክርስትያን፥ መስራት፥ አለባቸው። አክሱም፥የመላው፥ ኢትዮጵያውያን፥ ንብረት፥ ነው።
አሁንም፥ ኢትዮጵያውያን፥ ተባብረው፥ የፈረሰውን፥ ከሰሃሪ፥ በታች፥ የመጀመርያ፥ የሆነውን፥ ቤተክርስትያን፥ መስራት፥ አለባቸው። አክሱም፥የመላው፥ ኢትዮጵያውያን፥ ንብረት፥ ነው።
Re: Michael Sehul palace in Gondar-!
ወዳጃችን ወደሉ ካድሬ Axumezana ስለ አስተያየትህ እናመሰግንሃለን። ምርመራ ላይ መሆንህን ስላበሰርከን ተደስተናል፡ ምርመራው የኅሊና ይሆን ዘንድም ተመኝተንልሃል፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞቹ፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ዳኝነት ሹመት ዬሚመስላቸው ስቅላት መሆኑ ዬማይገባቸው ሰዎች ምድራዊውን እንጂ ሰማያዊውን ሃገር ዬማይመኙት መሆናቸውን ጠንቅቀን እናውቃለን።
ይህንንም ያረጋገጥነው፡ ስለ ግዜያዊውና ምድራዊው ካልሆነ በስተቀር ስለ ዘለዓለማዊውና ሰማያዊው ሃገር ምንም ዬማያውቁቱ ዜጎች ኣፋቸውን ኣሞጥሙጠው ስለ ግንጥል ጌጥ ለመናገር እንደማያፍሩ፡ ከዚህ ቀደም ባደረግነው ሌላ ምርምርም በመገንዘባችን ነው።


Re: Michael Sehul palace in Gondar-!
ኢሱና፥ ደብተራ፥ እንድ፥ መሆናቸው፥ ይገርማል፥ የመሃል፥ ዳኝነት፥ ሹመት፥ ነው፥ በኛ፥ ባህል፥ደግሞ፥ራስን፥ መሾም፥ ፀያፍ፥ ነው። መንፈሳዊ፥ ሽመት፥ ከሆነ፥ ደግሞ፥ እኞ፥ፍሬህን፥ መርምረን፥ አላፀድቅንልሕም፥፤ አንተ፥ ወገንተኛ፥ስለሆንክ፥ ዳኛ፥ መሆን፥ አትችልም።
Re: Michael Sehul palace in Gondar-!
ኣዬ ወዳጃን ወደሉ ካድሬ Axumezana የማታወራው ነገር መቼም ዬለም። ለመሆኑ ብረዚደንታችን ዬት ላይ ነው ራሳቸውን የሾሙት? ለምን ስም ታጠፋለህ? ራሳቸውን እንደሾሙ ማስረጃ ካለህ ወዲህ።
የኅሊና ምርመራ ማድረጉ ብዙ ብዙ ሳይጠቅምህ ኣይቀርም። ይሄው “ራስን መሾም ፀያፍ ነው” ለማለት እንኳ በቅተሃል። ይህ ትምህርት የመንበረ ሰላማ ነው ወይስ የፓትርያርኩና የሲኖዶሳቸው? ብለን እንድንጠይቅህ ፈልገህ ከሆነ እምብዬው አንጠይቅህም። . . . ነገሩ ነው እንጂ መንበረ ኣልነጃሽወ ኣልቢላል’ስ ለማድረግ ምን እያከናወናችሁ ነው ብለንም ኣንጠይቃችሁም፡ ምክንያቱም ጉዳዩ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞችን በፍጹም ስለማይመለከተን።
የኅሊና ምርመራ ማድረጉ ብዙ ብዙ ሳይጠቅምህ ኣይቀርም። ይሄው “ራስን መሾም ፀያፍ ነው” ለማለት እንኳ በቅተሃል። ይህ ትምህርት የመንበረ ሰላማ ነው ወይስ የፓትርያርኩና የሲኖዶሳቸው? ብለን እንድንጠይቅህ ፈልገህ ከሆነ እምብዬው አንጠይቅህም። . . . ነገሩ ነው እንጂ መንበረ ኣልነጃሽወ ኣልቢላል’ስ ለማድረግ ምን እያከናወናችሁ ነው ብለንም ኣንጠይቃችሁም፡ ምክንያቱም ጉዳዩ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞችን በፍጹም ስለማይመለከተን።

Re: Michael Sehul palace in Gondar-!
ደብተራ፥ በህልም፥ አለም፥ ራስህን፥ ሹመህ፥ ከዛ፥ ላለመውረድ፥ በጠባብዋ፥ጭንቅላትህ፥ ውስጥ፥ ትግልና፥ ስቃይ፥ላይ፥ ነህ። መሰቃየቱን፥ቀጥልበት።
ኢሱን፥ ማን፤ እንደሾመው፥ እርሱን፥ ጠይቀው፥ ( በመጠየቅህ፥ ለሚደስብህ፥ችግር፥ ግን፥ተጠያቂ፥ አይደለሁም።)
ኢሱን፥ ማን፤ እንደሾመው፥ እርሱን፥ ጠይቀው፥ ( በመጠየቅህ፥ ለሚደስብህ፥ችግር፥ ግን፥ተጠያቂ፥ አይደለሁም።)
Re: Michael Sehul palace in Gondar-!
ስለ "የሕልም ዓለም" የትግል ልምድ ያለህ ነው ዬምትመስለው ስለ አሰብ ልዩ አስተሳሰብ የምታራምደው ወዳጃችን ወደሉ ካድሬ Axumezana
ስለ 'የሕልም ዓለም' ሕልመኞች፡ በሁለት ክፍለዓለማት ስላሉ ሕልመኞች እዚህ ቁምነገር ኮምኩመን ነበር፡ አንተም ገብተህ ኮምኩም እስቲ https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=291645&
'አምበራ መጠቓ' ላይ የተገለጸው "ጦመ ትግራይ" ላይ ካለህ ግን ቀስ ብለህ ሌላ ግዜ ትኮመኩመዋለህ፡ የኅሊና ምርመራው ቢቀድምብህ ይሻለል ብለን መክረንሃል፡ እኛ ኤርትራውያኑ የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
ያ "ራስን መሾም ፀያፍ ነው!" ያልከው አባባል ግን ሲሻው ከመንበረሰላማ ይፍለቅ አሊያም ከፓትርያርኩና ከሲኖዶሳቸው ይፍለቅ፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እንደ ትልቅ የኣባባል መዝግበነዋል።
ስለ 'የሕልም ዓለም' ሕልመኞች፡ በሁለት ክፍለዓለማት ስላሉ ሕልመኞች እዚህ ቁምነገር ኮምኩመን ነበር፡ አንተም ገብተህ ኮምኩም እስቲ https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=291645&
'አምበራ መጠቓ' ላይ የተገለጸው "ጦመ ትግራይ" ላይ ካለህ ግን ቀስ ብለህ ሌላ ግዜ ትኮመኩመዋለህ፡ የኅሊና ምርመራው ቢቀድምብህ ይሻለል ብለን መክረንሃል፡ እኛ ኤርትራውያኑ የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
ያ "ራስን መሾም ፀያፍ ነው!" ያልከው አባባል ግን ሲሻው ከመንበረሰላማ ይፍለቅ አሊያም ከፓትርያርኩና ከሲኖዶሳቸው ይፍለቅ፡ እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እንደ ትልቅ የኣባባል መዝግበነዋል።

Re: Michael Sehul palace in Gondar-!
Relics of colonial Portugal.