ቀልድ ... ለእሁድ! ዘበት ... ለሰንበት!
Posted: 23 Jul 2023, 08:20
በህወሃት ላይ ጦርነቱን የከፈቱትና የመሩት ጠቅላይ ሚንስትሩ ናቸው። ይኼ የማይዋሽ ሐቅ ነው። ለዚህም ደግሞ ተጠያቂ መሆን አለባቸው ብዬ ትላንትም፣ አሁንም፣ ወደፊትም በፍፁም አላምንም። ነገር ግን የዛ መንደር ሰዎች ... ከጦርነቱ ኣዝማችና መሪ ይበልጥ ቀን ከሌት ሲራገሙና ሲጮኹ የሚያድሩት "ፋኖ-ኣማራ-ፋኖ" እያሉ ነው። ለምን ብዬ ደግሞ አልጠይቅም፤ ምክንያቱም ሰው ናቸውና ማን በደንብ ሰቅስቆላቸው እንዳንሰቀሰቃቸው የሚያስተውል ልብም ባይሆን የሚመለከት ዓይን አላቸው።
የቴሌፎን አገልግሎት አቅራቢ ድርጅቶች ከደንበኞቻቸው የስልክ ጥሪ የቃል ምልልሶች በመነሳት ... the most pronounced word የሚል statistics የሚሰሩበት ህግ፣ ኣቅምና ቴክኖሎጂ ቢኖር ኖሮ "ፋኖ" ግንባር ቀደም ቃል በሆነ ነበር። ለማንኛውም ግን "ፋኖ" በ Yahoo 'Trending-Now' section ላይ 'the web’s most searched (typed) word' ሆኖ በኣንደኛ ደረጃ እንዲመዘገብ ስላደረጉልን የዛን ሰፈር ሰዎች ሳናመሰግናቸው አናልፍም። follow the red arrow ...

የቴሌፎን አገልግሎት አቅራቢ ድርጅቶች ከደንበኞቻቸው የስልክ ጥሪ የቃል ምልልሶች በመነሳት ... the most pronounced word የሚል statistics የሚሰሩበት ህግ፣ ኣቅምና ቴክኖሎጂ ቢኖር ኖሮ "ፋኖ" ግንባር ቀደም ቃል በሆነ ነበር። ለማንኛውም ግን "ፋኖ" በ Yahoo 'Trending-Now' section ላይ 'the web’s most searched (typed) word' ሆኖ በኣንደኛ ደረጃ እንዲመዘገብ ስላደረጉልን የዛን ሰፈር ሰዎች ሳናመሰግናቸው አናልፍም። follow the red arrow ...
