"በኢትዮጵያ ባንዴራ" ያሸበረቀ በትግራይ አድያቦ የሚገኝ እየሱስ አበዛ ቤተክርስቲያን በኤርትራ አራዊት ወታደር ሲወድምና ንብረቱ ሲሰረቅ የኢትዮጵያ ሲኖዶስ ለ2 ዓመት ተኩል የት ነበር???
Posted: 21 Jul 2023, 08:07
በትግራይ አድያቦ የሚገኝ እየሱስ አበዛ ቤተክርስቲያን ነው፣ "በኢትዮጵያ ባንዴራ " ቀለም ኢትዮጵያ የሚወክል ቤተክርስቲያን ነበር የኤርትራ አራዊት ወታደር አውድመው ንብረቱ ሰርቀውታል።
ይህ ሲሆን የኢትዮጵያ ሲኖዶስ የት ነበር???
