Page 1 of 1

በጎሳ ፌዴሬሽን ውስጥ ብሄራዊ መከላከያ ሰራዊት ሊኖር አይችልም! ያለው የወረሞ ሰራዊት ነው!

Posted: 20 Jul 2023, 13:42
by Horus
ብርሃኑ ጁላ እንደ በቅሎ አሸንክታብ ለብሶ በጂማ ታዣሾቹን ሲሰብክ እንደ ማየት የሚያስቅ ነገር የለም! የአቢይና ብርሃኑ ዘብ የሆነው ሰራዊት ስራው ሆኖ የኢትዮጵያ ሕዝብን በኮማንድ ፖስት ሊገዛ አይችልም! ወታደሩ ወደ ቤተሰቡና አገሩ ይመለሳል! በቃ! ከፈለጉ ወረሞ ወታደሮች በያገሩ ይዋጉ! በቂ ቁጥር ሲገደልባቸው እነሱም ያምጻሉ! ይህ ነው የሚሆነው! ባለአሸክታቡ ብርሃኑን እርሱት!!!



ያህያ ልጅ በቅሎ ወርቅ ተሸልማ (አለማየሁ እሸቴ)


Re: በጎሳ ፌዴሬሽን ውስጥ ብሄራዊ መከላከያ ሰራዊት ሊኖር አይችልም! ያለው የወረሞ ሰራዊት ነው!

Posted: 20 Jul 2023, 15:30
by TGAA
Horus wrote:
20 Jul 2023, 13:42
ብርሃኑ ጁላ እንደ በቅሎ አሸንክታብ ለብሶ በጂማ ታዣሾቹን ሲሰብክ እንደ ማየት የሚያስቅ ነገር የለም! የአቢይና ብርሃኑ ዘብ የሆነው ሰራዊት ስራው ሆኖ የኢትዮጵያ ሕዝብን በኮማንድ ፖስት ሊገዛ አይችልም! ወታደሩ ወደ ቤተሰቡና አገሩ ይመለሳል! በቃ! ከፈለጉ ወረሞ ወታደሮች በያገሩ ይዋጉ! በቂ ቁጥር ሲገደልባቸው እነሱም ያምጻሉ! ይህ ነው የሚሆነው! ባለአሸክታቡ ብርሃኑን እርሱት!!!



ያህያ ልጅ በቅሎ ወርቅ ተሸልማ (አለማየሁ እሸቴ)

Modesty is what's holding us back... But how many more bridges the Oromuma fools want to sale us.. God only knows.