Page 1 of 1
የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
Posted: 19 Jul 2023, 20:06
by Axumezana
Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
Posted: 19 Jul 2023, 20:15
by euroland
Agame boy
ምነው የእርዳታ ስንዴ የጫኑ መኪኖች ደረሱ እንዴ ?
Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
Posted: 19 Jul 2023, 20:26
by Axumezana
Ascari Euro you are too shallow & unwilling to humble your self & learn new things!
Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
Posted: 19 Jul 2023, 20:37
by Tog Wajale E.R.
Lekhebatt Lemmanai Agga*me Bas*tard Prostit*ute !!!
Gummamma MushMush:- ዕስትኽ፥ ዓጋመ፥ ወዲ ዛ፥ ፋኛቱራ !!!
MushMushat Guahafat Bast*ard Prosti*tutes Agga*mes:--- Why Don't You Entertain That To Your Dedebit Woorgach Tigrayian Who*re Mother. Get Lost Now Gimmattamm Shettattam Agga*mes.
Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
Posted: 19 Jul 2023, 20:49
by Axumezana
አስካሪ፤ ቶግ፥ጥይቱ፥ ብዘይ፥ ኢላማ፥ ክትኩስ፥ዝውእል፥ ሰነፍ፥ ሰብ፥ ኢኻ፤
Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
Posted: 19 Jul 2023, 20:55
by euroland
Agame boy
ከችግራይ የሚያስደስት ዜና አይገኝም ብዬ ነው
Axumezana wrote: ↑19 Jul 2023, 20:26
Ascari Euro you are too shallow & unwilling to humble your self & learn new things!
Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
Posted: 19 Jul 2023, 21:07
by Abere
ዳንኤል 12 ለትንሳኤ ስለ ተቀጠረው ጊዜ ምን ያስተምረናል?
ጌታችን ሲመጣ በመጨረሻው ዘመን ስለ እኛ የሚያማልደው ቅዱስ ሚካኤል ነው::
"በዚያም ዘመን ስለ ሕዝብህ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሣል፤ ሕዝብም ከሆነ ጀምሮ እስከዚያ ዘመን ድረስ እንደ እርሱ ያለ ያልሆነ የመከራ ዘመን ይሆናል፤ በዚያም ዘመን በመጽሐፉ ተጽፎ የተገኘው ሕዝብህ ሁሉ እያንዳንዱ ይድናል። በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ብዙዎች ይነቃሉ፤ እኵሌቶቹ ወደ ዘላለም ሕይወት፥ እኵሌቶቹም ወደ እፍረትና ወደ ዘላለም ጕስቍልና። ጥበበኞቹም እንደ ሰማይ ፀዳል፥ ብዙ ሰዎችንም ወደ ጽድቅ የሚመልሱ እንደ ከዋክብት ለዘላለም ይደምቃሉ። ትንቢተ ዳንኤል ፲፪፥ ፩-፫
"ራእዩም ገና ለብዙ ዘመን ነውና በኋለኛው ዘመን ለሕዝብህ የሚሆነውን አስታውቅህ ዘንድ አሁን መጥቻለሁ።" ዳንኤል 10፥14
ዳንኤል እዚህ ላይ "ለሕዝብህ" ተብለው ለተጠሩት (ለእስራኤል) በኋለኛው ዘመን ላይ የሚሆነውን በተመለከተ ራእይ ይሰጠዋል። ይህ ራእይ ስለ ወደፊቱ የተሰጠ ራእይ ነው፣ ይኸውም የእስራኤል የመጨረሻው ዘመን ነው።
" በፍጻሜ ዘመንም የደቡብ ንጉሥ ከእርሱ ጋር ይዋጋል፤ የሰሜንም ንጉሥ ከሰረገሎችና ከፈረሰኞች ከብዙም መርከቦች ጋር እንደ ዐውሎ ነፋስ ይመጣበታል፤ ወደ አገሮችም ይገባል፥ ይጐርፍማል፥ ያልፍማል።" ዳንኤል 11፥40
በምእራፍ 12 ላይ "በዚያን ዘመን" የተባለው በምእራፍ 10፥ 14 ላይ "የኋለኛው ዘመን" የተባለው ነው፣ በምእራፍ 11 ላይ ደግሞ "የፍጻሜ ዘመን" ተብሏል። ስለዚህ ዳንኤል 12 የሚናገረው ስለ ኋለኛው ዘመን፣ ይኸውም የአሮጌው ኪዳን ስርአት ማብቂያን የሚያመለክት ነው።
ሚካኤል፦
"ታላቁ አለቃ ሚካኤል" -- ይህ "ታላቁ አለቃ" የተባለው "ሚካኤል" ማን ነው? ሚካኤል ማለት ብእብራይስጥ ቋንቋ ሚካየል ሲሆን የስሙ ትርገምም "እንደ እግዚአብሔር ያለው" ማለት ነው። ስለዚህ ሚካኤል እንደ እግዚአብሔር የሆነው ማለት ነው።
" የመላእክት አለቃ ሚካኤል ግን ከዲያብሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ ስለ ሙሴ ሥጋ ሲነጋገር፦ ጌታ ይገሥጽህ አለው እንጂ የስድብን ፍርድ ሊናገረው አልደፈረም።" ይሁዳ 9
ይሁዳ ሚካኤልን "የመላእክት አለቃ" ሲል ይጠራዋል። የመላእክት አለቃ ማለት "የመላእክት ዋና አዛዥ" (chief of angels) ከማለት በቀር ሌላ ሊሆን አይችልም። ታዲያ እንደ እግዚአብሔር የሆነው የመላእክት ዋና አዛዥ ማን ነው? ይህ ዋና አዛዥ ኢየሱስ በሥጋ ከመምጣቱ ወይም "ቃል ሥጋ" ከመሆኑ በፊት ይገለጥ የነበረበት ሁናቴና መልክ እንደ ሆነ እንድናይ እፈልጋለሁ።
Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
Posted: 19 Jul 2023, 22:25
by Axumezana
አበረ፥ መልካም፥ ነው!
Re: የምስራች፥፥ሁሉም፥ ይስማው፤
Posted: 20 Jul 2023, 09:35
by Axumezana
Axumezana wrote: ↑19 Jul 2023, 22:25
አበረ፥ መልካም፥ ነው!