Page 1 of 1

የጎንደር ፋኖ የማክሰኝት ከተማን ከ30 ደቂቃ ባለበለጠ ኦፕሬሽን በቁጥጥሩ ስር አስገባ!!

Posted: 18 Jul 2023, 04:38
by Wedi
የጎንደር ፋኖ የማክሰኝት ከተማን ከ30 ደቂቃ ባለበለጠ ኦፕሬሽን በቁጥጥሩ ስር አስገባ!!


ሰበር ዜና
በፋኖ አለሙ ጎዳዳው የሚመራው የአማራ ፋኖ በጎንደር የማክሰኝት ከተማን፣የወረዳውን ብልጽግና ጽ/ቤት ጨምሮ ሌሎች መንግስታዊ ተቋማትን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ
የአማራ ፋኖ በጎንደር አባላት ሀምሌ 11/2015 ከጠዋቱ 1:10 ጀምሮ ነው ማክሰኝት መቆጣጠሩ የተገለጸው።

30 ደቂቃ ባልሞላ ኦፕሬሽን የማክሰኝት ከተመን ለመቆጣጠር የህዝቡ እና የከተማው ወጣት ሚና እጅግ የላቀ ነበር ተብሏል።

በከተማው እና በወረዳው የሚገኙ የብልፅግና አሽከሮች በድንጋጤ ቀድመው መሸሻቸው ተገልጿል።

ወደ ባህርዳር የሚወስደውን መንገድ ጨምሮ ለጊዜው በቁጥጥር ስር በዋሉ የጎንደር አካባቢዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ቆሟል።



:!:
Please wait, video is loading...
:!:
Please wait, video is loading...

Re: የጎንደር ፋኖ የማክሰኝት ከተማን ከ30 ደቂቃ ባለበለጠ ኦፕሬሽን በቁጥጥሩ ስር አስገባ!!

Posted: 18 Jul 2023, 04:43
by kibramlak
ዛሬ ሀምሌ 11 ሸዋ ሮቢትም ከብልፅግና ሰወች ነፃ እንደወጣች እየተነገረ ነው

Re: የጎንደር ፋኖ የማክሰኝት ከተማን ከ30 ደቂቃ ባለበለጠ ኦፕሬሽን በቁጥጥሩ ስር አስገባ!!

Posted: 18 Jul 2023, 05:32
by Wedi
:!:
ሳተናው ሰበር‼️

ጎንደር ጠዳ መገጭ ግድብ ላይ አንድ ፓትሮል መከላከያ በፋኖ ቁጥጥር ስር ውሏል።

Please wait, video is loading...

Re: የጎንደር ፋኖ የማክሰኝት ከተማን ከ30 ደቂቃ ባለበለጠ ኦፕሬሽን በቁጥጥሩ ስር አስገባ!!

Posted: 18 Jul 2023, 05:44
by Wedi
Please wait, video is loading...

Re: የጎንደር ፋኖ የማክሰኝት ከተማን ከ30 ደቂቃ ባለበለጠ ኦፕሬሽን በቁጥጥሩ ስር አስገባ!!

Posted: 18 Jul 2023, 06:35
by Revelations