የጎንደር ፋኖ የማክሰኝት ከተማን ከ30 ደቂቃ ባለበለጠ ኦፕሬሽን በቁጥጥሩ ስር አስገባ!!
Posted: 18 Jul 2023, 04:38
የጎንደር ፋኖ የማክሰኝት ከተማን ከ30 ደቂቃ ባለበለጠ ኦፕሬሽን በቁጥጥሩ ስር አስገባ!!
ሰበር ዜና
በፋኖ አለሙ ጎዳዳው የሚመራው የአማራ ፋኖ በጎንደር የማክሰኝት ከተማን፣የወረዳውን ብልጽግና ጽ/ቤት ጨምሮ ሌሎች መንግስታዊ ተቋማትን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ
የአማራ ፋኖ በጎንደር አባላት ሀምሌ 11/2015 ከጠዋቱ 1:10 ጀምሮ ነው ማክሰኝት መቆጣጠሩ የተገለጸው።
30 ደቂቃ ባልሞላ ኦፕሬሽን የማክሰኝት ከተመን ለመቆጣጠር የህዝቡ እና የከተማው ወጣት ሚና እጅግ የላቀ ነበር ተብሏል።
በከተማው እና በወረዳው የሚገኙ የብልፅግና አሽከሮች በድንጋጤ ቀድመው መሸሻቸው ተገልጿል።
ወደ ባህርዳር የሚወስደውን መንገድ ጨምሮ ለጊዜው በቁጥጥር ስር በዋሉ የጎንደር አካባቢዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ቆሟል።
ሰበር ዜና
በፋኖ አለሙ ጎዳዳው የሚመራው የአማራ ፋኖ በጎንደር የማክሰኝት ከተማን፣የወረዳውን ብልጽግና ጽ/ቤት ጨምሮ ሌሎች መንግስታዊ ተቋማትን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ
የአማራ ፋኖ በጎንደር አባላት ሀምሌ 11/2015 ከጠዋቱ 1:10 ጀምሮ ነው ማክሰኝት መቆጣጠሩ የተገለጸው።
30 ደቂቃ ባልሞላ ኦፕሬሽን የማክሰኝት ከተመን ለመቆጣጠር የህዝቡ እና የከተማው ወጣት ሚና እጅግ የላቀ ነበር ተብሏል።
በከተማው እና በወረዳው የሚገኙ የብልፅግና አሽከሮች በድንጋጤ ቀድመው መሸሻቸው ተገልጿል።
ወደ ባህርዳር የሚወስደውን መንገድ ጨምሮ ለጊዜው በቁጥጥር ስር በዋሉ የጎንደር አካባቢዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ቆሟል።
Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...