Page 1 of 1

በኦሮሞ ጦር ተወሮ እየተጨፈቸፈ ላለው ለመላው የአማራ ህዝብ ዐማሮች የቀረበ አስቸኳይ ጥሪ!!!

Posted: 13 Jul 2023, 14:30
by Wedi
በኦሮሞ ጦር ተወሮ እየተጨፈቸፈ ላለው ለመላው የአማራ ህዝብ ዐማሮች የቀረበ አስቸኳይ ጥሪ!!!

"…ገዳይን ማኅበራዊ ትብብር የመንሳት (የመንፈግ) እንቅስቃሴን በተመለከተ ነው። ያኔ የትግራይ ቄሶች ሳይቀሩ መከላከያውን ገደሉት፣ የትግራይ እናቶች መርዝ አብልተው ጨፈጨፉት፣ ስለዚህ በዚህ ምክንያት በትግራይ መቆየት አንችልም ብለን ደጀን ወደሚሆነን ሕዝባችን መጣን እንደተባለ ይታወሳል።

"…ዐማራም፣ አንጥፎ፣ ጎዝጉዞ፣ እግር አጥቦ፣ እርጎ፣ ወተት፣ ጠጅ፣ ፍሪዳ አርዶ፣ እንደመሶብ አስፓልትላይ ተንበርክኮ እንዳስተናገደውም ይታወቃል። እናም ይሄ በልቶ ካጅ አረመኔ የሆነ ዘር አጥፊ ሠራዊት መልሶ ዐማራን ሊጨፈጭፍ ሲመጣ በቀላሉ ይሄን ንፈጉት ተብሏል።

ቢራ አለ ሲል - የለም❌
የሚበላ አለ - የለም ❌
ሲጋራ አለ - የለም ❌
ሻይ አለ - የለም ❌
ቡና አለ - የለም ❌
ውኃ ስጡኝ - የለም❌
መንገድ አሳዩኝ- አናውቀውም❌
ማደሪያ አለ - የለም❌
ገብቼ ልዝናና - አይቻልም ❌ … በሉት።

"…ቅንዝረኛ ነውና አስገድጄ እደፍራለሁም ካለ አትለፉት አናቱን ኮርኩሙት። ከዚያ በኋላ ቀሪው ሥራ የፋኖ ነው ተብላችኋል። አድርስልኝ ተብዬ ነው።


:!:
Please wait, video is loading...